Genesis 41:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ንፈርኦን ከምዚ ኢሉ መለሰሉ፡ ኣባይ ኣይኰነን፡ ኣምላኽ ንፈርኦን ብሰላም መልሲ ኪህቦ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም፥ “እግዚአብሔር ከገለጸለት ሰው በቀር መተርጐም የሚችል የለም” ብሎ ለፈርዖን መለሰለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ለፈርዖን እንዲህ ብሎ መለሰ። ይህ በእኔ አይደለም፤ እግዚአብሔር ግን ለፈርዖን በደኅንነት ይመልስለታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም ፈርዖንን፥ “እኔ የመተርጐም ችሎታ የለኝም፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ለፈርዖን የሚሻውን ትርጒም ይሰጠዋል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ፥ “ታን ሄዋ ዳንዳይከ፤ ሽን ጾሳይ ካትያዉ ልከ ብርሸ እማና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo, «Taani hewaa danddaykke; shin S'oossay kaatiyaw likke birshshetsaa immana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Yooseefey, «Tani hessa dandaykke; gido attiin Xoossay kawos lo7o birsheth immana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ዮሴፌይ፥ «ታኒ ሄሳ ዳንዳይኬ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሳይ ካዎስ ሎኦ ቢርሼ ኢማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ፥ “ታኒ ሄሳ ዳንዳእከ፥ ሽን ፆሳይ ካዋስ ሎኦነ ልከ ብርሸ እማና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi, “Taani hessa danda7ike, shin Xoossay kawas lo77onne like birshethi immana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍም ፈርዖንን፣ “እኔ የመተርጐም ችሎታ የለኝም፤ ነገር ግን እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ለፈርዖን የሚሻውን ትርጕም ይሰጠዋል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍም “ንጉሥ ሆይ፥ እኔ ሕልም የመተርጐም ችሎታ የለኝም፤ ትክክለኛውን ትርጒም ሊሰጥህ የሚችል እግዚአብሔር ነው” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ድማ ንፈርዖን “እዙይ ካባይ ኣይኮነን፤ እግዚኣብሄር ንፈርዖን ብሰናይ ክምልሰሉ እዩ” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ድማ ንፈርኦን እዚ ኣባይ ኣይኮነን፡ ኣምላኽ ድኣ ንፈርኦን ነገር ሰላም ኪመልሰሉ እዩ፡ ኢሉ መለሰ። |