Genesis 41:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፈርኦን ብገላውቱ ተቘጢዑ፡ ኣነን እቲ ሓለቓ ጣፋን ኣብ ቤት ሓለቓ ሓለውቲ ኣእሰረኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈርዖን በአገልጋዮቹ ላይ ተቈጣ፤ እኔንም የእንጀራ አበዛዎቹንም አለቃ በግዞት ቤት አኖረን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርዖን በባሪይዎቹ ላይ ተቆጣ፥ እኔንም የእንጀራ አበዛዎቹንም አለቃ በግዞት ስፍራ በዘበኞች አለቃ ቤት አኖረን፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአንድ ወቅት ፈርዖን እኔንና የእንጀራ ቤት አዛዡን ተቈጥቶ በዘበኞቹ አለቃ ግቢ አስሮን ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ገደ ካቲ ባረ ቆማቶ ሀንቀቲደ፥ ታናነ ኡክ ኡክያዋንቱ ካፑዋ ቃሾ ጎለን የጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti gede kaatii bare k'oomatoo hank'k'ettiide, taananne ukitsaa uukkiyaawanttu kaappuwaa k'asho gollen yeggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issito kawoy ba aylles hanqettidi tananne kath kaththizayta halaqaza qasho keeththan yeggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲቶ ካዎይ ባ ኣይሌስ ሃንቄቲዲ ታናኔ ካ ካዛይታ ሃላቃዛ ቃሾ ኬን ዬጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ዎደ ካዎይ ባ አይለታ ሀንቀትድ፥ ታናነ ካ ካፑዋ ቃሾ ኬን የግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi wode Kawoy ba aylleta hanqetidi, tananne kathaa kaapuwa qasho keethan yeggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአንድ ወቅት ፈርዖን እኔንና የእንጀራ ቤት አዛዡን ተቈጥቶ በዘበኞቹ አለቃ ግቢ አስሮን ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሆይ፥ አንተ በእኔና በእንጀራ ቤት ኀላፊው ላይ ተቈጥተህ በዘበኞች አለቃ ቤት እንድንታሰር አድርገህ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ፈርዖን! ብሓሻኽርካ ብኣይን ብሓለቓ ኣሰናደውቲ ምግብን ተቘጢዕኻ ኣብ ቤት ሓለቓ ዘብዐኛታት ኣእሰርካና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፈርኦን ብገላውኡ ተቖጥዔ፡ ንኣይን ንሓለቓ ሰንከትቲ እንጌራን ከኣ ናብ ቤት ሓለቓ ዘብዔኛታት ኣእተወና። |