Genesis 40:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ሕልሚ ሓሊምና፡ ተርጓሚ ኸኣ የልቦን። ዮሴፍ ድማ፡ እቲ ትርጉማት ናይ ኣምላኽዶ ኣይኰነን፧ ንገሩኒ እልምነካ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “ሕልምን አልመን የሚተረጕምልን አጣን” አሉት። ዮሴፍም አላቸው፥ “ሕልምን የሚተረጕም እግዚአብሔር የሰጠው አይደለምን? እስቲ ንገሩኝ፤ ሕልማችሁ ምንድን ነው?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። ሕልምን አልመን የሚተረጕምልን አጣን አሉት። ዮሴፍም አላቸው። ሕልምን የሚተረጕም እግዚአብሔር የሰጠው አይደለምን? እስቲ ንገሩኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም “ሁለታችንም ሕልም አየን፤ ነገር ግን የሚተረጉምልን ሰው አጣን” ሲሉ መለሱለት። ዮሴፍም፥ “ሁልጊዜስ ቢሆን የሕልም ትርጓሜ ከእግዚአብሔር የሚገኝ አይደለምን? እስቲ ያያችሁትን ሕልም ንገሩኝ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አ፥ “ኑን ላኡ አኩሙዋ አኩመቴዶ፤ ሽን ኑዉ ብልያዌ ዬዳ” ያጌድኖ። ዮሴፎ ኡንቱንታ፥ “አኩሙዋ ብለይ ጾሳዋ ግደኔየ? ህንተንቱ አኩሙዋ ታዉ ኦድተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Aa, «Nuuni laa"u akumuwaa akumetteeddo; shin nuw biliyaawe d'ayeedda» yaageeddino. Yooseefo unttuntta, «Akumuwaa biletsay S'oossawaa gidenneeyyee? Hinttenttu akumuwaa taw odite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika izas, «Nuni nam7ay agumo agumettidos; gido attiin nuus birshiza asi dhaydes» gida. Yooseefeykka isttas, «Agumo birshizay Xoossa gidennee? Intte agumoza ane taas yootite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ኢዛስ፥ «ኑኒ ናምኣይ ኣጉሞ ኣጉሜቲዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ኑስ ቢርሺዛ ኣሲ ይዴስ» ጊዳ። ዮሴፌይካ ኢስታስ፥ «ኣጉሞ ቢርሺዛይ ጾሳ ጊዴኔ? ኢንቴ ኣጉሞዛ ኣኔ ታስ ዮቲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “ኑ ናምአይካ አሙሆ አሙህዳ፥ ሽን ኑስ ብርሽያ አስ ይስ” ያግዶሶና። ዮሰፍ ኤንታኮ፥ “አሙሆ ብርሽያ ኤራተይ ፆሳባ ግደነዬ? አነ ህንተ አሙሁዋ ታዉ ኦድተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Nu nam7ayka amuho amuhida, shin nuus birshiya asi dhayis” yaagidosona. Yoosefi entako, “Amuho birshiya eratethay Xoossaba gidenneyee? Ane hinte amuhuwa taw odite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም “ሁለታችንም ሕልም አየን፤ ነገር ግን የሚተረጕምልን ሰው አጣን” ሲሉ መለሱለት። ዮሴፍም፣ “ሁልጊዜስ ቢሆን የሕልም ትርጓሜ ከእግዚአብሔር (ኤሎሂም) የሚገኝ አይደለምን? እስቲ ያያችሁትን ሕልም ንገሩኝ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም “እያንዳንዳችን ሕልም አየን፤ ነገር ግን የእያንዳንዳችንን ሕልም የሚተረጒም ማንም የለም” አሉት። ዮሴፍም “ሕልም የመተርጐም ችሎታ የሚሰጥ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ የእያንዳንዳችሁን ሕልም ንገሩኝ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ “ሕልሚ ሓሊምናስ ዝፈትሐልና ስኢንና” በልዎ። ዮሴፍ ድማ “ምፍታሕ ሕልሚ እግዚኣብሄር ንዝሃቦዶ ኣይኮነን? እስኪ ሕልምኹም ንገሩኒ?” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕልሚ ሓሊምና እሞ ዚፈትሖ ድማ የልቦን፡ በልዎ። ዮሴፍ ድማ እቲ ምፍታሕ ናይ እግዚኣብሄር ኣይኮነን፡ እስኪ ሕልሙኸ ንገሩኒ በሎም። |