Genesis 40:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ምስኡ ኣብ ሓለዋ ቤት ጐይታኡ ዝነበሩ ባሮት ፈርኦን ድማ ሓተቶም፡ ሎሚ ስለምንታይ ከምዚ ትሓዝን ትመስል፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጌታው ቤት ከእርሱ ጋር በግዞት የነበሩትንም የፈርዖን ሹሞች እንዲህ ብሎ ጠየቃቸው፥ “እናንት ዛሬ ስለምን አዝናችኋል?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጌታው ቤት ከእርሱ ጋር በግዞት የነበሩትንም የፈርዖንን ሹማምት እንዲህ ብሎ ጠየቃቸው። እናንተ ዛሬ ስለ ምን አዝናችኋል? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም፥ “ምነው ዛሬስ ፊታችሁ ላይ ኀዘን ይነበባል?” በማለት አብረውት በጌታው ግቢ የታሰሩትን የፈርዖን ሹማምንት ጠየቃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ባረ ጎዳ ሶን ባረናና ቃሾ ጎለን ደእያ ካትያ ኦሳንቻቱዋ፥ “ሀቼ ህንተንቱ ደሙ አያዉ ሜዴ?” ያጊደ ኦቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw bare godaa soon barenana k'asho gollen de'iyaa kaatiyaa oosanchchatuwaa, «Hachche hinttenttu demuu ayaw d'umeedee?» yaagiide oochcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ba godaa qasho keeththan banara diza kawo oosanchchata, «Hach intte ayfesoy aazas dhumidee?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ባ ጎዳ ቃሾ ኬን ባናራ ዲዛ ካዎ ኦሳንቻታ፥ «ሃች ኢንቴ ኣይፌሶይ ኣዛስ ሚዴ?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኤንታና፥ “ሀች ህንተ ሶምኦይ አይስ ምዴ?” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I entana, “Hachi hinte som7oy ayis dhumidee?” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም፣ “ምነው ዛሬስ ፊታችሁ ላይ ሐዘን ይነበባል?” በማለት አብረውት በጌታው ግቢ የታሰሩትን የፈርዖን ሹማምት ጠየቃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ዛሬ በፊታችሁ ላይ ሐዘን የሚታየው ለምንድን ነው?” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ነቶም ኣብ ቤት ጐይታኡ ምስኡ ተኣሲሮም ዝነበሩ ሹመኛታት ፈርዖን፥ “እንታይ ኴንኩም ኢኹም ሎሚ ኣብ ገፅኩም ሓዘን ዝረአ ዘሎ?” ኢሉ ጠየቖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነቶም ኣብ ቤት ጎይትኡ ምስኡ ዚሕለው ዝነበሩ መኳንንቲ ፈርኦን፡ እንታይ ኳንኩም ኢሉኹም ሎሚ ገጽኩም ጸሊምኩም ዘለኹም፡ ኢሉ ሓተቶም። |