Genesis 40:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክልቲኦም ድማ ሕልሚ፡ ነፍሲ ወከፎም ብሓደ ለይቲ፡ ነፍሲ ወከፎም ከከም ትርጕም ሕልሙ፡ እቲ ኣብ ቤት ማእሰርቲ እተኣስረ ንጉስ ግብጺ፡ ሰራሕተኛን ሰንጠረኛን ሕልሚ ሓለሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁለቱም በአንዲት ሌሊት ሕልምን አለሙ። በግዞት ቤት የነበሩት የግብፅ ንጉሥ ጠጅ አሳላፊዎች አለቃና የእንጀራ አበዛዎች አለቃ ሁለቱም እየራሳቸው ሕልምን አለሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በግዞት ቤት የነበሩት የግብፅ ንጉሥ ጠጅ አሳላፊና እንጀራ አበዛ ሁለቱም በአንዲት ሌሊት እንደ ሕልሙ ትርጓሜ እየራሳቸው ሕልምን አለሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታስረው የነበሩት የግብጽ የንጉሥ የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃና የእንጀራ ቤቱ አዛዥ፥ በአንድ ሌሊት የየራሳቸውን ሕልም አዩ፤ የሁለቱም ሕልም ለየራሱ የተለየ ፍቺ ነበረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ ካትያዉ ኤሳ ትግያዌነ ኡክ ኡክያዌ፥ ቃሾ ጎለን ደእያ ላአቱካ፥ እት ቃማ ዱማ ዱማ አኩሙዋ አኩመቴድኖ። ቃይ አኩሞቶ ሁጲያን ሁጲያን ኡንቱንቱ ብለይ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e kaatiyaw eessaa tigiyaawenne ukitsaa uukkiyaawe, k'asho gollen de'iyaa laa"attuukka, itti k'amma dumma dumma akumuwaa akumeteeddino. K'ay akumotoo huup'iyaan huup'iyaan unttunttu biletsay de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe kawos ushshu duuqqizayta halaqaynne quma kaththizayta halaqay, nam7ayka qasho keeththan dishe issi qamma omars baas baas agumo agumettida. Nam7ata agumo birsheththika dumma dumma. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ካዎስ ኡሹ ዱቂዛይታ ሃላቃይኔ ቁማ ካዛይታ ሃላቃይ፥ ናምኣይካ ቃሾ ኬን ዲሼ ኢሲ ቃማ ኦማርስ ባስ ባስ ኣጉሞ ኣጉሜቲዳ። ናምኣታ ኣጉሞ ቢርሼካ ዱማ ዱማ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ ካዋ ኡሻ ካፖይነ ካ ካፖይ፥ ቃሾ ኬን ደእሸ ናምአይካ እስ ቃማ ዱማ ዱማ አሙሆ አሙህዶሶና። ሄ አሙሆታስ ዱማ ዱማ ብርሸይ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe kawa ushsha kaapoynne katha kaapoy, qasho keethan de7ishe nam7ayka issi qamma dumma dumma amuho amuhidosona. He amuhotas dumma dumma birshethay de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታስረው የነበሩት የግብፅ የንጉሥ የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃና የእንጀራ ቤቱ አዛዥ፣ በአንድ ሌሊት የየራሳቸውን ሕልም አዩ፤ የሁለቱም ሕልም ለየራሱ የተለየ ፍቺ ነበረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የንጉሡ የወይን ጠጅ አሳላፊና የእንጀራ ቤት ኀላፊ ሁለቱም በእስር ቤት ሳሉ በአንድ ሌሊት ሕልም አዩ፤ የእያንዳንዳቸው ሕልም የተለያየ ትርጒም ነበረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሮም ዝነበሩ፥ ናይ ንጉስ ግብፂ ሓለቓ ኣሰለፍቲ ወይንን ሓለቓ ኣሰናደውቲ ምግብን፥ ክልቲኦም ብሓንቲ ለይቲ በበይኑ ዝትርጕሙ ሕልሚ ሓለሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኢቶም ኣብ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሮም ዝነበሩ ኣሰላፍ ሜሱን ሰንካት እንጌራኡን ንንጉስ ግብጺ ክልቲኦም ብሓንቲ ለይቲ በበይኑ ዝምፍታሑ ሔሕልሞም ሓለሙ። |