Genesis 40:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክልቲኦም ድማ ሕልሚ፡ ነፍሲ ወከፎም ብሓደ ለይቲ፡ ነፍሲ ወከፎም ከከም ትርጕም ሕልሙ፡ እቲ ኣብ ቤት ማእሰርቲ እተኣስረ ንጉስ ግብጺ፡ ሰራሕተኛን ሰንጠረኛን ሕልሚ ሓለሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁለ​ቱም በአ​ን​ዲት ሌሊት ሕል​ምን አለሙ። በግ​ዞት ቤት የነ​በ​ሩት የግ​ብፅ ንጉሥ ጠጅ አሳ​ላ​ፊ​ዎች አለ​ቃና የእ​ን​ጀራ አበ​ዛ​ዎች አለቃ ሁለ​ቱም እየ​ራ​ሳ​ቸው ሕል​ምን አለሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በግዞት ቤት የነበሩት የግብፅ ንጉሥ ጠጅ አሳላፊና እንጀራ አበዛ ሁለቱም በአንዲት ሌሊት እንደ ሕልሙ ትርጓሜ እየራሳቸው ሕልምን አለሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታስረው የነበሩት የግብጽ የንጉሥ የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃና የእንጀራ ቤቱ አዛዥ፥ በአንድ ሌሊት የየራሳቸውን ሕልም አዩ፤ የሁለቱም ሕልም ለየራሱ የተለየ ፍቺ ነበረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼ ካትያዉ ኤሳ ትግያዌነ ኡክ ኡክያዌ፥ ቃሾ ጎለን ደእያ ላአቱካ፥ እት ቃማ ዱማ ዱማ አኩሙዋ አኩመቴድኖ። ቃይ አኩሞቶ ሁጲያን ሁጲያን ኡንቱንቱ ብለይ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'e kaatiyaw eessaa tigiyaawenne ukitsaa uukkiyaawe, k'asho gollen de'iyaa laa"attuukka, itti k'amma dumma dumma akumuwaa akumeteeddino. K'ay akumotoo huup'iyaan huup'iyaan unttunttu biletsay de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxe kawos ushshu duuqqizayta halaqaynne quma kaththizayta halaqay, nam7ayka qasho keeththan dishe issi qamma omars baas baas agumo agumettida. Nam7ata agumo birsheththika dumma dumma.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼ ካዎስ ኡሹ ዱቂዛይታ ሃላቃይኔ ቁማ ካዛይታ ሃላቃይ፥ ናምኣይካ ቃሾ ኬን ዲሼ ኢሲ ቃማ ኦማርስ ባስ ባስ ኣጉሞ ኣጉሜቲዳ። ናምኣታ ኣጉሞ ቢርሼካ ዱማ ዱማ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ካዋ ኡሻ ካፖይነ ካ ካፖይ፥ ቃሾ ኬን ደእሸ ናምአይካ እስ ቃማ ዱማ ዱማ አሙሆ አሙህዶሶና። ሄ አሙሆታስ ዱማ ዱማ ብርሸይ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe kawa ushsha kaapoynne katha kaapoy, qasho keethan de7ishe nam7ayka issi qamma dumma dumma amuho amuhidosona. He amuhotas dumma dumma birshethay de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ታስረው የነበሩት የግብፅ የንጉሥ የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃና የእንጀራ ቤቱ አዛዥ፣ በአንድ ሌሊት የየራሳቸውን ሕልም አዩ፤ የሁለቱም ሕልም ለየራሱ የተለየ ፍቺ ነበረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የንጉሡ የወይን ጠጅ አሳላፊና የእንጀራ ቤት ኀላፊ ሁለቱም በእስር ቤት ሳሉ በአንድ ሌሊት ሕልም አዩ፤ የእያንዳንዳቸው ሕልም የተለያየ ትርጒም ነበረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሮም ዝነበሩ፥ ናይ ንጉስ ግብፂ ሓለቓ ኣሰለፍቲ ወይንን ሓለቓ ኣሰናደውቲ ምግብን፥ ክልቲኦም ብሓንቲ ለይቲ በበይኑ ዝትርጕሙ ሕልሚ ሓለሙ።
Amharic Tigrinya 2011 ኢቶም ኣብ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሮም ዝነበሩ ኣሰላፍ ሜሱን ሰንካት እንጌራኡን ንንጉስ ግብጺ ክልቲኦም ብሓንቲ ለይቲ በበይኑ ዝምፍታሑ ሔሕልሞም ሓለሙ።