Genesis 40:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ሓለቓ ኣገልገልቲ ድማ መሊሱ ናብ ስፍራ ኣገልገልቱ መለሶ። ነቲ ጽዋእ ድማ ኣብ ኢድ ፈርኦን ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጠጅ አሳላፊዎቹንም አለቃ ወደ ሹመቱ መለሰው፤ ጽዋውንም በፈርዖን እጅ ሰጠ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጠጅ አሳለፊዎቹንም አለቃ ወደ ስፍራው መለሰው፥ ጽዋውንም በፈርዖን እጅ ሰጠ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመጠጥ አሳላፊዎቹን አለቃ ወደ ቀድሞ ሹመቱ መለሰው፤ እርሱም እንደ ቀድሞው ጽዋውን ለፈርዖን በእጁ ይሰጠው ጀመር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤሳ ትግያዋንቱ ካፑዋ አ ሱንተዉ ዛርና፥ እ ካትያ ኩሽያን ዋንጫ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eessaa tigiyaawanttu kaappuwaa Aa suntsatetsaw zaarina, I kaatiyaa kushiyaan wanc'c'aa wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ushshu duuqqizayta halaqaza kase iza shuumeteththan zaariin izi kawo kushen wanca woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡሹ ዱቂዛይታ ሃላቃዛ ካሴ ኢዛ ሹሜቴን ዛሪን ኢዚ ካዎ ኩሼን ዋንጫ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡሻ ካፑዋ እያ ሹማተኮ ዛርን፥ እ ካዋ ኩሽያን ዋንጫ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ushsha kaapuwa iya shuumatethaako zaarin, I kawa kushiyan wanca wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመጠጥ አሳላፊዎቹን አለቃ ወደ ቀድሞ ሹመቱ መለሰው፤ እርሱም እንደ ቀድሞው ጽዋውን ለፈርዖን በእጁ ይሰጠው ጀመር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የወይን ጠጅ አሳላፊውን ወደ ቀድሞ ማዕርጉ መለሰው፤ ስለዚህ የወይን ጠጅ ጽዋውን ለንጉሡ መስጠት ጀመረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ሓለቓ ኣሰለፍቲ ወይኒ፥ ናብ ናይ ቀደም ሽመቱ መለሶ። ንሱ ድማ ንፈርዖን ኣብ ኢዱ ፅዋዕ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሓለቓ ኣሰለፍቲ ሜስ ናብ ኣሰላፍነቱ መለሶ ንሱ ድማ እቲ ጽዋእ ኣብ ኢድ ፈርኦን ሀበ። |