Genesis 40:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ሓለቓ ኣገልገልቲ ድማ መሊሱ ናብ ስፍራ ኣገልገልቱ መለሶ። ነቲ ጽዋእ ድማ ኣብ ኢድ ፈርኦን ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጠጅ አሳ​ላ​ፊ​ዎ​ቹ​ንም አለቃ ወደ ሹመቱ መለ​ሰው፤ ጽዋ​ው​ንም በፈ​ር​ዖን እጅ ሰጠ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጠጅ አሳለፊዎቹንም አለቃ ወደ ስፍራው መለሰው፥ ጽዋውንም በፈርዖን እጅ ሰጠ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የመጠጥ አሳላፊዎቹን አለቃ ወደ ቀድሞ ሹመቱ መለሰው፤ እርሱም እንደ ቀድሞው ጽዋውን ለፈርዖን በእጁ ይሰጠው ጀመር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤሳ ትግያዋንቱ ካፑዋ አ ሱንተዉ ዛርና፥ እ ካትያ ኩሽያን ዋንጫ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Eessaa tigiyaawanttu kaappuwaa Aa suntsatetsaw zaarina, I kaatiyaa kushiyaan wanc'c'aa wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ushshu duuqqizayta halaqaza kase iza shuumeteththan zaariin izi kawo kushen wanca woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡሹ ዱቂዛይታ ሃላቃዛ ካሴ ኢዛ ሹሜቴን ዛሪን ኢዚ ካዎ ኩሼን ዋንጫ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡሻ ካፑዋ እያ ሹማተኮ ዛርን፥ እ ካዋ ኩሽያን ዋንጫ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ushsha kaapuwa iya shuumatethaako zaarin, I kawa kushiyan wanca wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የመጠጥ አሳላፊዎቹን አለቃ ወደ ቀድሞ ሹመቱ መለሰው፤ እርሱም እንደ ቀድሞው ጽዋውን ለፈርዖን በእጁ ይሰጠው ጀመር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የወይን ጠጅ አሳላፊውን ወደ ቀድሞ ማዕርጉ መለሰው፤ ስለዚህ የወይን ጠጅ ጽዋውን ለንጉሡ መስጠት ጀመረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ሓለቓ ኣሰለፍቲ ወይኒ፥ ናብ ናይ ቀደም ሽመቱ መለሶ። ንሱ ድማ ንፈርዖን ኣብ ኢዱ ፅዋዕ ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ሓለቓ ኣሰለፍቲ ሜስ ናብ ኣሰላፍነቱ መለሶ ንሱ ድማ እቲ ጽዋእ ኣብ ኢድ ፈርኦን ሀበ።