Genesis 40:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሳልሰይቲ መዓልቲ ድማ፡ ዕለተ ልደት ፈርኦን ስለ ዝነበረ፡ ንዅሎም ባሮቱ ድግስ ኣዳለወሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በሦስተኛው ቀን ፈርዖን የተወለደበት ዕለት ነበር፤ ለሠራዊቱም ሁሉ ግብር አደረገ፤ የጠጅ አሳላፊዎቹን አለቃና የእንጀራ አበዛዎቹን አለቃ በአሽከሮቹ መካከል ዐሰበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሦስተኛውም ቀን ፈርዖን የተወለደበት ቀን ነበረ፥ ለሠራዊቱም ሁሉ ግብር አደረገ፤ የጠጅ አሳላፊዎቹን አለቃና የእንጀራ አበዛዎቹን አለቃ በአሽከሮቹ መካከል ከፍ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሦስተኛውም ቀን የፈርዖን የልደት በዓል ነበረ፤ ለሹማምንቱም ሁሉ ግብር አበላ። በዚያኑ ዕለትም የመጠጥ አሳላፊዎችን አለቃና የእንጀራ ቤት አዛዡን ሹማምንቱ ካሉበት ከእስር ቤት አወጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዘን ጋላሳን ግብጼ ካቲ ባረ የለቴዳ ጋላስ ባረ ኦሳንቻቱዋ ኡባዉ ባላ ጊግሴዳ። ኤሳ ትግያዋንቱ ካፑዋነ ኡክ ኡክያዋንቱ ካፑዋ ደንደ፥ ባረ ኦሳንቻቱዋ ግዶን ኤሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Heezzentso gallassan Gibs'e kaatii bare yeletteedda gallassi bare oosanchchatuwaa ubbaw baalaa giigisseedda. Eessaa tigiyaawanttu kaappuwaanne ukitsaa uukkiyaawanttu kaappuwaa dentsiide, bare oosanchchatuwaa giddon esseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heedzdzanththo gallas Gibxe kawoy ba yelettida gallas ba kawoteththan diza shuumeta ubbaas gibira giigsides. Ushshu duuqqizayta halaqanne kath kaththizayta halaqaa qasho keeththaafe kessidi ba shuumeta sinththan essides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ጋላስ ጊብጼ ካዎይ ባ ዬሌቲዳ ጋላስ ባ ካዎቴን ዲዛ ሹሜታ ኡባስ ጊቢራ ጊግሲዴስ። ኡሹ ዱቂዛይታ ሃላቃኔ ካ ካዛይታ ሃላቃ ቃሾ ኬፌ ኬሲዲ ባ ሹሜታ ሲንን ኤሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄን ጋላሳን ግብፀ ካዎይ ባ የለትዳ ጋላሳን ባ ሞርናታ ኡባስ ግብራ ጊግስስ። ኡሻ ካፑዋነ ካ ካፑዋ ብል ኤህድ ባ አሳ ስንን ኤስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heedzantho gallasan Gibxe Kawoy ba yeletida gallasan ba moorinnata ubbaas gibira giigisis. Ushsha kaapuwanne katha kaapuwa billi ehidi ba asa sinthan essis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሦስተኛውም ቀን የፈርዖን የልደት በዓል ነበረ፤ ለሹማምቱም ሁሉ ግብር አበላ። በዚያኑ ዕለትም የመጠጥ አሳላፊዎችን አለቃና የእንጀራ ቤት አዛዡን ሹማምቱ ባሉበት ከእስር ቤት አወጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሦስተኛው ቀን የፈርዖን ልደት በዓል ስለ ነበረ ለመኳንንቱ ሁሉ ግብዣ አደረገ፤ በዚያኑ ቀን የወይን ጠጅ አሳላፊውና የእንጀራ ቤት ኀላፊው ከእስር ቤት ወጥተው በመኳንንቱ ፊት እንዲቀርቡ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሳልሰይቲ መዓልቲ፥ ንፈርዖን መዓልቲ ልደቱ ነበረ፤ ንዅሎም መኳንንቱ ኸዓ ምሳሕ ገበረሎም። ሽዑ ንሓለቓ ኣሰለፍቲ ወይንን ንሓለቓ ኣሰናደውቲ ምግብን፥ ፈቲሑ ናብ ማእኸል መኳንንቱ ኣምፅኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ ኣብ ሳልሰይቲ መዓልቲ ፈርኦን መዓልቲ ልደቱ ነበረ እሞ፡ ንኹሎም ገላውኡ ምሳሕ ገብረሎም። ሽዑ ንርእሲ ሓለቓ ኣሰአፍቲ ሜስን ርእሲ ሓለቓ ስንከትቲ እንጌራን ኣብ ማእከል ገለውኡ ኽብ ኣበለ። |