Genesis 4:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስም ሓዉ ድማ ዩባል ነበረ። ኣቦ ኩሎም ንዚተርን ኦርጋንን ዝሕዙ እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የወንድሙም ስም ኢዮቤል ነበር፤ እርሱም በገናንና መሰንቆን አስተማረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የወንድሙም ስም ዩባል ነበረ፤ እርሱም በገናንና መለከትን ለሚይዙ አባት ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የወንድሙም ስም ዩባል ነበረ፥ እርሱም በገናንና ዋሽንትን ለሚይዙ አባት ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ እሻ ሱንይ ዩባላ፤ ዩባል ቃይ ዲ ዲጽያነ ኡልዱድያ ፑንያ አሳቱዋ ኡባ አዉዋ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa ishaa suntsay Yuubaala; Yuubaali k'ay diitsaa diis's'iyaanne uldduudiyaa punniyaa asatuwaa ubbaa aawuwaa; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza ishaa sunththi Yuubaale; Yuubaaley qasse diith diixxizanne susul7e punniza asata ubbata aawa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኢሻ ሱን ዩባሌ፤ ዩባሌይ ቃሴ ዲ ዲጺዛኔ ሱሱልኤ ፑኒዛ ኣሳታ ኡባታ ኣዋ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ እሻ ሱንይ ዩባላ። ዩባል ቃስ ዲ ዲፀይሳታነ ሱሱልኤ ፑንያ አሳታ ኡባ አዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya ishaa sunthay Yubaala. Yubaali qassi diithi diixeysatanne suusul7e punniya asata ubbaa aawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወንድሙም ዩባል ይባላል፤ እርሱም የበገና ደርዳሪዎችና የዋሽንት ነፊዎች አባት ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእርሱ ወንድም ዮባልም ዋሽንትና በገና የሚጫወቱ የሙዚቀኞች አባት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዩባል ዝበሃል ሓው ድማ ነበሮ፤ ንሱ ኸዓ ኣቦ ዅሎም እቶም ወቓዕቲ መሰንቆን በገናን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስም ሓው ኽኣ ዩባል ኢዩ። ንሱ ኽኣ ኣቦ ኹሎም ኣቶም ወቓዕቲ መሰንቆን በገናን ኮነ። |