Genesis 39:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኢድ ዮሴፍ ዝነበሮ ዅሉ ድማ ገደፎ። ብዘይካ እቲ ዝበልዖ እንጌራ እንታይ ከም ዝህልዎ ኣይፈለጠን። ዮሴፍ ድማ ምልኩዕን ሞገስን እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያለውንም ሁሉ ለዮሴፍ በእጁ አስረከበው፤ ከሚበላውም እንጀራ በቀር ምንም የሚያውቀው አልነበረም። ዮሴፍም መልኩ ያማረ፥ ፊቱም እጅግ የተዋበ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያለውንም ሁሉ ለዮሴፍ አስረከበ፤ ከሚበላውም እንጀራ በቀር ምንም የሚያውቀው አልነበረም። የዮሴፍም ፊቱ መልከ መልካምና ውብ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጲጥፋራ ባለው ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጠው፤ የቀረበለትንም ከመመገብ በስተቀር፥ ማናቸውንም ጉዳይ በዮሴፍ ላይ ጥሎ ነበር። ዮሴፍ ጥሩ ቁመና ያለውና መልከ መልካም ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ባረዉ ደእያ ኡባባ ዮሴፎዉ ሼዳ፤ እ ባረ ምያ ቁማፐ አትና፥ አይነ ቆፐና። ዮሴፎ ጌሳንቻነ ማላ ሎኦ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw barew de'iyaa ubbabaa Yooseefow sheed'd'eedda; I bare miyaa k'umaappe attina, ayinne k'oppenna. Yooseefo geesanchanne malaa lo"o asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas baas diza ubbaa Yooseefes sheedhdhides; izi ba miza kaththaafe attiin hara Yooseefe kushen yeggides. Yooseefey yegalththinne mala lo7o asa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ባስ ዲዛ ኡባ ዮሴፌስ ሼዴስ፤ ኢዚ ባ ሚዛ ካፌ ኣቲን ሃራ ዮሴፌ ኩሼን ዬጊዴስ። ዮሴፌይ ዬጋልኔ ማላ ሎኦ ኣሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እ ምያ ካፈ አትሽን፥ ባዉ ደእያ ሀራባ ኡባ ዮሰፋ ኩሸን ሼስ። ዮሰፍ የገልስነ ማላ ሎኦ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I miya kathiw eriyaripe attishin, baw de7iya haraba ubbaa Yoosefa kushen sheedhis. Yoosefi yegelsinne mala lo77o asi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ጲጥፋራ ባለው ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጠው፤ የቀረበለትንም ከመመገብ በስተቀር፣ ማናቸውንም ጕዳይ በዮሴፍ ላይ ጥሎ ነበር። ዮሴፍ ጥሩ ቁመና ያለውና መልከ መልካም ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ጶጢፋር ያለውን ንብረት ሁሉ በዮሴፍ ቊጥጥር ሥር አደረገ፤ ጶጢፋር ከሚመገበው ምግብ በስተቀር የሚያውቀው ምንም ነገር አልነበረም። ዮሴፍ ቁመናው የተስተካከለ መልከ መልካም ሰው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ሃብቱ ኸዓ ናብ ኢድ ዮሴፍ ኣሕሊፉ ሃቦ። ብዘይ እታ ዝበልዓ እንጀራ ብኻልእ ኣይግደስን ነበረ። ዮሴፍ ድማ ቑመናኡን መልክዑን ፅቡቕ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘለዎ ኩሉ ኣብ ኢድ ዮሴፍ ኣሕሊፉ ሀቦ። ዝለዎ ዘበለ ድማ ፡ ብዘይ እታ ዝበልዓ እንጌራ ገለኳ ኣይፈለጠን። ዮሴፍ ከኣ መልከዔኛ ትርኢቱ ድማ ጽቡቕ ነበረ። |