Genesis 39:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኢድ ዮሴፍ ዝነበሮ ዅሉ ድማ ገደፎ። ብዘይካ እቲ ዝበልዖ እንጌራ እንታይ ከም ዝህልዎ ኣይፈለጠን። ዮሴፍ ድማ ምልኩዕን ሞገስን እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያለ​ው​ንም ሁሉ ለዮ​ሴፍ በእጁ አስ​ረ​ከ​በው፤ ከሚ​በ​ላ​ውም እን​ጀራ በቀር ምንም የሚ​ያ​ው​ቀው አል​ነ​በ​ረም። ዮሴ​ፍም መልኩ ያማረ፥ ፊቱም እጅግ የተ​ዋበ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያለውንም ሁሉ ለዮሴፍ አስረከበ፤ ከሚበላውም እንጀራ በቀር ምንም የሚያውቀው አልነበረም። የዮሴፍም ፊቱ መልከ መልካምና ውብ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጲጥፋራ ባለው ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጠው፤ የቀረበለትንም ከመመገብ በስተቀር፥ ማናቸውንም ጉዳይ በዮሴፍ ላይ ጥሎ ነበር። ዮሴፍ ጥሩ ቁመና ያለውና መልከ መልካም ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ ባረዉ ደእያ ኡባባ ዮሴፎዉ ሼዳ፤ እ ባረ ምያ ቁማፐ አትና፥ አይነ ቆፐና። ዮሴፎ ጌሳንቻነ ማላ ሎኦ አሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw barew de'iyaa ubbabaa Yooseefow sheed'd'eedda; I bare miyaa k'umaappe attina, ayinne k'oppenna. Yooseefo geesanchanne malaa lo"o asaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas baas diza ubbaa Yooseefes sheedhdhides; izi ba miza kaththaafe attiin hara Yooseefe kushen yeggides. Yooseefey yegalththinne mala lo7o asa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ባስ ዲዛ ኡባ ዮሴፌስ ሼዴስ፤ ኢዚ ባ ሚዛ ካፌ ኣቲን ሃራ ዮሴፌ ኩሼን ዬጊዴስ። ዮሴፌይ ዬጋልኔ ማላ ሎኦ ኣሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እ ምያ ካፈ አትሽን፥ ባዉ ደእያ ሀራባ ኡባ ዮሰፋ ኩሸን ሼስ። ዮሰፍ የገልስነ ማላ ሎኦ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I miya kathiw eriyaripe attishin, baw de7iya haraba ubbaa Yoosefa kushen sheedhis. Yoosefi yegelsinne mala lo77o asi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ጲጥፋራ ባለው ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጠው፤ የቀረበለትንም ከመመገብ በስተቀር፣ ማናቸውንም ጕዳይ በዮሴፍ ላይ ጥሎ ነበር። ዮሴፍ ጥሩ ቁመና ያለውና መልከ መልካም ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ጶጢፋር ያለውን ንብረት ሁሉ በዮሴፍ ቊጥጥር ሥር አደረገ፤ ጶጢፋር ከሚመገበው ምግብ በስተቀር የሚያውቀው ምንም ነገር አልነበረም። ዮሴፍ ቁመናው የተስተካከለ መልከ መልካም ሰው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ሃብቱ ኸዓ ናብ ኢድ ዮሴፍ ኣሕሊፉ ሃቦ። ብዘይ እታ ዝበልዓ እንጀራ ብኻልእ ኣይግደስን ነበረ። ዮሴፍ ድማ ቑመናኡን መልክዑን ፅቡቕ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዘለዎ ኩሉ ኣብ ኢድ ዮሴፍ ኣሕሊፉ ሀቦ። ዝለዎ ዘበለ ድማ ፡ ብዘይ እታ ዝበልዓ እንጌራ ገለኳ ኣይፈለጠን። ዮሴፍ ከኣ መልከዔኛ ትርኢቱ ድማ ጽቡቕ ነበረ።