Genesis 39:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሓላዊ ቤት ማእሰርቲ ኣብ ትሕቲ ኢዱ ዝነበረ ነገር ኣይጠመተን። እግዚኣብሄር ምስኡ ስለ ዝነበረ፡ እቲ ዝገበሮ ድማ እግዚኣብሄር ብልጽግና ገበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የግዞት ቤቱ ጠባቂዎች አለቃም በግዞት ቤት የሚደረገውን ሁሉ ምንም አያውቅም ነበር፤ ሁሉን ለዮሴፍ ትቶለት ነበር፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረና፤ የሚያደርገውንም ሁሉ እግዚአብሔር በእጁ ያቀናለት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግዞት ቤቱም አለቃ በእጁ ያለውን ነገር ከቶ አላሰበም፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤ የሚያደርገውንም ሁሉ እግዚአብሔር ያቀናለት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ሆኖ ሥራውን ሁሉ ያሳካለት ስለ ነበር፥ የወህኒ ቤት አዛዡ በዮሴፍ ኀላፊነት ሥር ስላለው ስለማንኛውም ጉዳይ ሐሳብ አይገባውም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃሾ ጎለ ካፑ ዮሴፎ ኩሽያን ደእያባዉ አያዉነ ህርገና፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ አናና ደኤ፤ እ ኦያዋካ ኡባ አዉ እንጀዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'asho golle kaappuu Yooseefo kushiyaan de'iyaabaw ayawunne hirggenna; ayaw gooppe, Med'inaa Goday aanana de'ee; I ootsiyaawaakka ubbaa aw injjeyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Yooseefera gididi izi ooththiza ubbaa polisiza gishshas woyne keeththaa alaafey Yooseefe alaafeteththan diza ay miishshaska waanandeesha giidi hirgi erenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ዮሴፌራ ጊዲዲ ኢዚ ኦዛ ኡባ ፖሊሲዛ ጊሻስ ዎይኔ ኬ ኣላፌይ ዮሴፌ ኣላፌቴን ዲዛ ኣይ ሚሻስካ ዋናንዴሻ ጊዲ ሂርጊ ኤሬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዮሰፋራ ግድድ፥ እ ኦያባ ኡባ እያዉ እንጀይዳ ግሾ፥ ቃሾ ኬ ካፖይ ዮሰፋ ኩሸን ደእያባስ አይኮካ ህርገና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Yoosefara gididi, I oothiyaba ubbaa iyaw injeyida gisho, qasho keethaa kaapoy Yoosefa kushen de7iyabas aykoka hirgenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ከዮሴፍ ጋር ሆኖ ሥራውን ሁሉ ያሳካለት ስለ ነበር፣ የወህኒ ቤት አዛዡ በዮሴፍ ኀላፊነት ሥር ስላለው ስለ ማንኛውም ጕዳይ ሐሳብ አይገባውም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ሆኖ የሚያደርገው ነገር ሁሉ እንዲቃናለት ስላደረገ የእስር ቤቱ አዛዥ በዮሴፍ ቊጥጥር ሥር በነበረው ነገር ምንም ሐሳብ አልነበረበትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ምስኡ ስለ ዝነበረ ድማ፥ እቲ ሓለቓ ቤት ማእሰርቲ፥ በቲ ኣብ ትሕቲ ስልጣን ዮሴፍ ዝነበረ ሓደ ነገር እኳ ኣይሓልን ነበረ፤ ነቲ ዝገብሮ ዅሉ እግዚኣብሄር የቃንዐሉ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ምስኡ ስለ ዝነበረ፡ እቲ ሓለቓ ቤት ማእሰርቲ በቲ ኣብ ኢዱ ዝነበረ ብገለኳ ኣይሓልን ነበረ። ዝገብሮ ኹሉ ድማ እግዚኣብሄር የቕንዓሉ ነበረ። |