Genesis 39:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ቓላት እዚ ድማ ተዛረቦ እሞ፡ እቲ ናባና ዘምጻእካና እብራዊ ባርያ ኬላግጸኒ ኣትዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ​ንም ነገር እን​ዲህ ብላ ነገ​ረ​ችው፥ “ያመ​ጣ​ኸው ዕብ​ራ​ዊው ባሪያ ሊሣ​ለ​ቅ​ብኝ ወደ እኔ ገባ፤ ከአ​ን​ቺም ጋር ልተኛ አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህንም ነገር እንዲህ ብላ ነገረችው። ያገባህልን ዕብራዊው ባሪያ ሊሣለቅብኝ ወደ እኔ ገባ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታሪኩንም እንዲህ ስትል ነገረችው፤ “አንተ ያመጣኸው ዕብራዊ ባርያ መሣቂያ ሊያደርገን ወዳለሁበት ሰተት ብሎ ገባ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ፥ እዛ አዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳዱ፤ “ሄዌ ኔን ኑዉ አሄዳ እብራዌ አይሊ ታናና ግሳናዉ ታኮ ገሌዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye, iza aw hawaadan yaagaadde odaaddu; «Hewe neeni nuw aheedda Ibraawe ayilii taananna gisanaw taakko geleedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye iza izas, «Hessi neni nuus ehida Ibraawe aylley tanara zin7anaas taakko gelides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ኢዛስ፥ «ሄሲ ኔኒ ኑስ ኤሂዳ ኢብራዌ ኣይሌይ ታናራ ዚንኣናስ ታኮ ጌሊዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ይን፥ እያዉ ሀይሳዳ ጋዳ ኦዳሱ፤ “ሀይስ ነ ኤህዳ እብራወ አይለይ ታና ኢሳናዉ ታኮ ገልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I yin, iyaw haysada gada odasu; “Haysi ne ehida Ibraawe aylley tana iissanaw taako gelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ታሪኩንም እንዲህ ስትል ነገረችው፤ “አንተ ያመጣኸው ዕብራዊ ባሪያ መሣቂያ ሊያደርገን ወዳለሁበት ሰተት ብሎ ገባ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመጣም ጊዜ የሆነውን ታሪክ እንዲህ ስትል ዘርዝራ ነገረችው፥ “አንተ ወደዚህ ያመጣኸው ዕብራዊ አገልጋይ ወዳለሁበት ክፍል ገብቶ ሊያዋርደኝ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳ ድማ፦ “እቲ ዘምፃእኻልና ዕብራዊ ባርያ፥ ከዋርደኒ ኢሉ ናብቲ ዘለኽዎ ኣተወ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምዚ ኢላ ኸኣ እዚ ነገርዚ ነገረቶ፡ እቲ ዘምጻእካልና እብራዊ ባርያ ኺሰሐቕለይ ናባይ ኣተወ።