Genesis 39:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዚ ቓላት እዚ ድማ ተዛረቦ እሞ፡ እቲ ናባና ዘምጻእካና እብራዊ ባርያ ኬላግጸኒ ኣትዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህንም ነገር እንዲህ ብላ ነገረችው፥ “ያመጣኸው ዕብራዊው ባሪያ ሊሣለቅብኝ ወደ እኔ ገባ፤ ከአንቺም ጋር ልተኛ አለኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህንም ነገር እንዲህ ብላ ነገረችው። ያገባህልን ዕብራዊው ባሪያ ሊሣለቅብኝ ወደ እኔ ገባ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታሪኩንም እንዲህ ስትል ነገረችው፤ “አንተ ያመጣኸው ዕብራዊ ባርያ መሣቂያ ሊያደርገን ወዳለሁበት ሰተት ብሎ ገባ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ፥ እዛ አዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳዱ፤ “ሄዌ ኔን ኑዉ አሄዳ እብራዌ አይሊ ታናና ግሳናዉ ታኮ ገሌዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye, iza aw hawaadan yaagaadde odaaddu; «Hewe neeni nuw aheedda Ibraawe ayilii taananna gisanaw taakko geleedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye iza izas, «Hessi neni nuus ehida Ibraawe aylley tanara zin7anaas taakko gelides; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ኢዛስ፥ «ሄሲ ኔኒ ኑስ ኤሂዳ ኢብራዌ ኣይሌይ ታናራ ዚንኣናስ ታኮ ጌሊዴስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ይን፥ እያዉ ሀይሳዳ ጋዳ ኦዳሱ፤ “ሀይስ ነ ኤህዳ እብራወ አይለይ ታና ኢሳናዉ ታኮ ገልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I yin, iyaw haysada gada odasu; “Haysi ne ehida Ibraawe aylley tana iissanaw taako gelis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታሪኩንም እንዲህ ስትል ነገረችው፤ “አንተ ያመጣኸው ዕብራዊ ባሪያ መሣቂያ ሊያደርገን ወዳለሁበት ሰተት ብሎ ገባ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመጣም ጊዜ የሆነውን ታሪክ እንዲህ ስትል ዘርዝራ ነገረችው፥ “አንተ ወደዚህ ያመጣኸው ዕብራዊ አገልጋይ ወዳለሁበት ክፍል ገብቶ ሊያዋርደኝ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ድማ፦ “እቲ ዘምፃእኻልና ዕብራዊ ባርያ፥ ከዋርደኒ ኢሉ ናብቲ ዘለኽዎ ኣተወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ኢላ ኸኣ እዚ ነገርዚ ነገረቶ፡ እቲ ዘምጻእካልና እብራዊ ባርያ ኺሰሐቕለይ ናባይ ኣተወ። |