Genesis 39:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምጸይ ኣልዒለ ከም ዘእወኹ ምስ ሰምዐ ድማ፡ ክዳኑ ምሳይ ገዲፉ ሃዲሙ ኣውጽኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድም​ፄ​ንም ከፍ አድ​ርጌ እንደ ጮኽሁ ቢሰማ፥ ልብ​ሱን በእኔ ዘንድ ጥሎ ሸሸ፤ ወደ ውጭም ወጣ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድምፄንም ከፍ አድርጌ እንደ ጮኽሁ ቢሰማ ልብሱን በእኔ ዘንድ ጥሎ ሸሸ ወደ ውጭም ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእርዳታ መጮኼን ሲሰማም፥ ልብሱን ከአጠገቤ ጥሎ ሸሽቶ ከቤት ወጣ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ዋስና ስሴዳ ዎደ፥ እ ባረ አፍላ ታ ማታን የጊደ፥ ሶፐ ካረ ዎጺደ ከሴዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani waassina siseedda wode, I bare afilaa ta matan yeggiide, sooppe kare wos's'iide kesseedda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin izi ba may7o ta achchan yeggidi sooppe kare woxxi kezides» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢዚ ባ ማይኦ ታ ኣቻን ዬጊዲ ሶፔ ካሬ ዎጺ ኬዚዴስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ እ ባ አፍላ ታ ማታን የግ አግድ፥ ሶፐ ካረ ዎፅድ ከይስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba afila ta matan yeggi aggidi, soope kare woxidi keyis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለርዳታ መጮኼን ሲሰማም፣ ልብሱን ከአጠገቤ ጥሎ ሸሽቶ ከቤት ወጣ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ርዳታ ለማግኘትም መጮኼን በሰማ ጊዜ ልብሱን አጠገቤ ትቶ ከቤት ሸሽቶ ወጣ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቃለይ ዓው ኣቢለ ኸም ዘእወኹ ምስ ሰምዐ ድማ፥ ክዳኑ ሓዲጉ ሃዲሙ ንደገ ወፀ” ኢላ ነገረቶም።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ ቃለይ ዓው ኣቢለ ኸም ዘእዌኹ ምስ ሰምዔ፡ ክዳኑ ሓዲጉለይ፡ ሀዲሙ ንግዳም ወጸ፡ ኢላ ተዘረበቶ።