Genesis 39:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሰብ ቤታ ጸዊዓ ድማ ተዛረበቶም እሞ፡ እንሆ፡ ከላግጸልና ሓደ እብራዊ ኣምጺኡልና ኣሎ። ምሳይ ክድቅስ ናባይ ኣትዩ ኣነ ድማ ብዓው ዝበለ ድምጺ ጨደረኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቤ​ቷን ሰዎች ወደ እር​ስዋ ጠርታ እን​ዲህ ብላ ነገ​ረ​ቻ​ቸው፥ “እዩ፤ ይህ ዕብ​ራዊ ባርያ በእኛ እን​ዲ​ሣ​ለቅ አመ​ጣ​ብን፤ እርሱ ወደ እኔ ገብቶ ከእኔ ጋር ተኚ አለኝ፤ እኔም ድም​ፄን ከፍ አድ​ርጌ ጮኽሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቤትዋን ሰዎች ወደ እርስዋ ጠርታ እንዲህ ብላ ነገረቻቸው። እዩ፤ ዕብራዊው ሰው በእኛ እንዲሣለቅ አግብቶብናል፤፤ እርሱ ከእኔ ጋር ሊተኛ ወደ እኔ ገባ፥ እኔም ድምፄን ከፍ አድርጌ ጮኽሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቤት አገልጋዮቿን ጠራች፤ እንዲህም አለቻቸው፤ “አያችሁ፤ ለካስ ይህ ዕብራዊ የመጣው መሣለቂያ ሊያደርገን ኖሮአል! እዚህ ድረስ ሰተት ብሎ ገብቶ ካልተኛሁሽ አለኝ፤ እኔም ጩኸቴን ለቀቅሁት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ ሶ ቆማቱዋ ጼሳደ ኡንቱንታ፥ “በእተ፤ ታ አስናይ አሄዳ ሀ እብራዌ ብታኒ ታና ባለ ድጊደ አሼዳ፤ እ ታናና ግሳናዉ ሀዋ ገሌዳ፤ ሽን ታን ታ ኮሻ ቂሳደ ዋሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) bare soo k'oomatuwaa s'eesaade unttuntta, «Be'ite; ta asinay aheedda ha Ibraawe bitanii taana baletsi diggiide ashsheeda; I taananna gisanaw hawaa geleedda; shin taani ta kooshshaa d'ok'k'issaade waassaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ba soo aylleta xeygada isttas, «Be7ite! Ta azinay ehida Ibraawe addezi tana kawushshishe aggides; izi tanara zin7anaas haa soo gelides; gido attiin tani ta qaala dhoqqisada waassadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ሶ ኣይሌታ ጼይጋዳ ኢስታስ፥ «ቤኢቴ! ታ ኣዚናይ ኤሂዳ ኢብራዌ ኣዴዚ ታና ካዉሺሼ ኣጊዴስ፤ ኢዚ ታናራ ዚንኣናስ ሃ ሶ ጌሊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ታኒ ታ ቃላ ቂሳዳ ዋሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ሶ አይለታ ፄጋዳ፥ “ሄኮ፥ ታ አዝናይ ኤህዳ ሀ እብራወ ኡራይ ታና ካዉሻናዉ ኦይክስ። እ ታና ኢሳናዉ ታ ደእያሱዋ ገልስ፥ ሽን ታኒ ዋሳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ba soo aylleta xeegada, “Heko, ta azinay ehida ha Ibraawe uray tana kawushshanaw oykis. I tana iissanaw ta de7iyasuwa gelis, shin taani waassas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቤት አገልጋዮቿን ጠራች፤ እንዲህም አለቻቸው፤ “አያችሁ፤ ለካስ ይህ ዕብራዊ የመጣው መሣለቂያ ሊያደርገን ኖሯል! እዚህ ድረስ ሰተት ብሎ ገብቶ ካልተኛሁሽ አለኝ፤ እኔም ጩኸቴን ለቀቅሁት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አገልጋዮችዋን ጠርታ እንዲህ አለቻቸው፤ “እነሆ፥ ባለቤቴ ያመጣው ይህ ዕብራዊ ሊያዋርደን ነበር፤ ወዳለሁበት ክፍል ገብቶ ሊደፍረኝ ሞከረ፤ እኔ ግን ድምፄን ከፍ አድርጌ ጮኽኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነገልገልታ ናብኣ ፀዊዓ “ረአዩ፥ እቲ ዘምፅኦ ዕብራዊ ሰብኣይ ኣዋሪዱና፤ ንሱ ምሳይ ክድቅስ ናባይ ኣተወ፤ ኣነ ግና ዓው ኢለ ኣእዌኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስድራ ቤታ ጸዊዓ ርአዩ ኪሰሓቐልናስ እብራዊ ሰብኣይ ኣእትዮልና፡ ንሱ ምሳይ ኪድቅስ ናባይ ኣተወ፡ ኣነ ኽኣ ዓው ኢለ ኸም ኣእዌኹ።