Genesis 38:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦናን ድማ እቲ ዘርኢ ናቱ ከም ዘይከውን ፈለጠ። ናብ ሰበይቲ ሓዉ ምስ ኣተወ ድማ ንሓዉ ዘርኢ ከይህቦ ኣብ መሬት ኣፍሰሶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አውናንም ዘሩ ለእርሱ እንዳይሆን ዐወቀ፤ ወደ ወንድሙ ሚስትም በገባ ጊዜ ለወንድሙ ዘር እንዳይተካ ዘሩን በምድር ያፈስሰው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አውናንም ዘሩ ለእርሱ እንዳይሆን አወቀ፤ ወደ ወንድሙ ሚስት በገባ ጊዜ ለወንድሙ ዘር እንዳይሰጥ ዘሩን በምድር ያፈስስው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አውናን ግን የሚወለደው ልጅ የእርሱን ስም የሚያስጠራ እንደማይሆን ስላወቀ፥ ከወንድሙ ሚስት ጋር ሩካቤ ሥጋ በፈጸመ ቍጥር የወንድሙንም ስም የሚያስጠራ ልጅ እንዳይወለድ ዘሩን በምድር ላይ ያፈስ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኦናን የለትያ ናናይ ባረዋንታ ግደናዋ ኤሬዳ፤ ሄዋ ድራዉ ባረ እሻ ማቻትና ግስያ ዎደ አዉደነ፥ ባረ እሻዉ ናእ የለተና ማላ፥ ባረ ዘረ ቢታን ጉሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Oonaani yelettiyaa naanay barewantta gidenawaa ereedda; hewaa diraw bare ishaa machchattinna gisiyaa wode awudenne, bare ishaw na'i yelettenna mala, bare zeretsaa biittan gussee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Oonaaney yelettiza nayti baas gidonttayssa eridi ba ishaa machcheyra aqiza wode aydekka ba ishaas nay yelettontta mala ba zereththaa biittan gussees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኦናኔይ ዬሌቲዛ ናይቲ ባስ ጊዶንታይሳ ኤሪዲ ባ ኢሻ ማቼይራ ኣቂዛ ዎዴ ኣይዴካ ባ ኢሻስ ናይ ዬሌቶንታ ማላ ባ ዜሬ ቢታን ጉሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኦናን የለታና ናይት እያባ ግዶናይሳ ኤርዳ ግሾ፥ ባ እሻ ማቸራ አቅያ ዎደ ባ እሻስ ናእ የለቶና መላ ባ አቱን ሳአን ጉሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Onani yeletana nayti iyabaa gidonaysa erida gisho, ba ishaa machera aqiya wode ba ishaas na7i yeletonna mela ba attunta sa7an gussees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አውናን ግን የሚወለደው ልጅ የእርሱን ስም የሚያስጠራ እንደማይሆን ስላወቀ፣ ከወንድሙ ሚስት ጋር ሩካቤ ሥጋ በፈጸመ ቍጥር የወንድሙንም ስም የሚያስጠራ ልጅ እንዳይወልድ ዘሩን በምድር ላይ ያፈስስ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኦናን የሚወለዱት ልጆች የእርሱ ያለመሆናቸውን በማወቁ ወደ ወንድሙ ሚስት ሲገባ ዘሩን ወደ ምድር ያፈሰው ነበር፤ በዚህ ዐይነት በወንድሙ ስም ልጆች እንዳይወለዱ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣውናን ግና እቲ ሓድጊ ንእኡ ኸም ዘይኸውን ፈለጠ። ሽዑ ናብ ሰበይቲ ሓዉ ኽኣቱ እንተሎ፥ ንሓዉ ሓድጊ ምእንቲ ኸይህብ ኢሉ ነቲ ዘርኡ ናብ ምድሪ የፍስሶ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኦናን ግና እቲ ዘርኢ ንእኡ ኸም ዘይከውን ፈለጠ። ኮነ ኽኣ፡ ናብ ሰበይቲ ሓው ምስ ዚኣቱ፡ ንሓው ዚርኢ ምእንቲ ኸይህብ ኢሉ ናብ ምድሪ ኽዐዎ። |