Genesis 38:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይሁዳ ድማ ኣፍልጦ ሂባቶም፡ ንሳ ካባይ ጻድቕ እያ ነይራ። ንሰላ ወደይ ስለ ዘይሃብኩዋ። ድሕሪ ሕጂ ድማ ኣይፈልጣን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳም አይቶ “ከእኔ ይልቅ ትዕማር እውነተኛ ሆነች፤ ልጄን ሴሎምን አልሰጠኋትምና” አለ። ትገደል ማለትንም ተወ፤ ደግሞም አላወቃትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳም አወቀ። ከእኔ ይልቅ እርስዋ እውነተኛ ሆነች፤ ልጄን ሴሎምን አልሰጠኋትምና አለ። ደግሞም አላወቃትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዳም ዕቃዎቹን ዐውቆ፥ “ልጄ ሴሎም እንዲያገባት ባለማድረጌ፥ እርሷ ከእኔ ይልቅ ትክክል ናት” አለ። ከዚያም በኋላ ከእርሷ ጋር አልተኛም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳይ ሄ ሚሻቱዋ ኤሪደ፥ “ታፐ እዛ ጽላ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን እዞ ታ ናኣ ሼላዉ እማበይከ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ፥ እ እዝና ዛር ግስቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihuday he miishshatuwaa eriide, «Taappe iza s'illa; ayaw gooppe, taani izo ta na'aa Sheelaw immabeykke» yaageedda. Hewaappe guyye, I izina zaari gisibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuday he miishshata eridi, «Taappe iza xillo; gaasoykka tani izo ta naa Seelas ekkabeekke» gides. Hessafe guye izi izira nam7anththo zin7ibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳይ ሄ ሚሻታ ኤሪዲ፥ «ታፔ ኢዛ ጺሎ፤ ጋሶይካ ታኒ ኢዞ ታ ና ሴላስ ኤካቤኬ» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ኢዚራ ናምኣን ዚንኢቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁድ ሄ ሚሸታ ኤርድ፥ “ታኒ ታ ናኣ ሴላስ እዮ እማቦና ግሾ፥ ታፐ እያ ፅሎ” ያግስ። ሄሳፈ ጉየ፥ እ ኢራ ዛሪድ አቅቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudi he miisheta eridi, “Taani ta na7aa Seelas iyo immaboonna gisho, taape iya xillo” yaagis. Hessafe guye, I iira zaaridi aqibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዳም ዕቃዎቹን ዐውቆ፣ “ልጄ ሴሎም እንዲያገባት ባለማድረጌ፣ እርሷ ከእኔ ይልቅ ትክክል ናት” አለ። ከዚያም በኋላ ከእርሷ ጋር አልተኛም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁዳም ዕቃዎቹ የማን እንደ ሆኑ ዐውቆ “ከልጄ ከሴላ ጋር ስላላጋባኋት እርስዋ ከእኔ ይልቅ ትክክለኛ ሆና ተገኘች” አለ፤ ወደ እርስዋም ዳግመኛ አልገባም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዳ ኸዓ ኣቑሑቱ ኣለልዩ፥ “ሓቃ እያ፤ ኣነ እየ ዝተጋጌኹ፤ ንሴሎም ወደይ ክህባ ይግብአኒ ነይሩ” በለ። ብድሕሪኡ ግና ናብኣ ኣይኣተወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳ ኽኣ ኣለልይዎ፡ ንወደይ ሼላ ኻብ ዝይሀብክዋስ ካባይ ንሳ ትቐንዕ በለ። ድሕርቲ ግና ኣይፈለጣን። |