Genesis 38:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ተወልደት ድማ፡ ናብ ሓሙኣ ለኣኸቶ፡ በታ ንሳቶም ዝዀኑ ሰብኣይ፡ ኣነ ጠኒሰ ኣለኹ። ሰራሕተኛታት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም ሲወስዱአት ወደ አማቷ እንዲህ ብላ ላከች፤ “ተመልከት፦ ይህ ቀለበት፥ ይህ ኩፌት፥ ይህ በትር የማን ነው? ይህስ ፅንስ የማን ነው?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም ባወጡአት ጊዜ ወደ አማትዋ እንዲህ ብላ ላከች። ለዚህ ለባለ ገንዘብ ነው የፀነስሁት፤ ተመልከት፤ ይህ ቀለበት፥ ይህ አምባር፥ ይህ በትር የማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም ተይዛ በምትወሰድበት ጊዜ ለዐማትዋ፥ “እኔ ያረገዝሁት የእነዚህ ዕቃዎች ባለቤት ከሆነ ሰው ነው” ስትል ላከችበት፤ ደግሞም፥ “የማኅተሙ ቀለበት ከነማንጠልጠያውና በትሩ የማን እንደሆነ እስቲ ተመልከት” አለችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዞ ካረ ከስያ ዎደ፥ “ታን ሻሃሬዳዌ ሀ ሚሻ ጎዳሳ፤ በአ፤ ሀ ማታፋ ዎያ ምግዱ፥ አ አያ ሳቂነ ጋትማይ ኦዌንቶ ኤራና ዳንዳዮፐ ኤራ” ያጋደ ባረ ቦሎ ኪታ ኪታዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Izo kare kessiyaa wode, «Taani shahaareeddawe ha miishshaa godaassa; be'a; ha maatafaa wotsiyaa migiduu, Aa aatsiyaa sak'k'iinne gatimay oowentto erana danddayooppe era» yaagaadde bare bolloo kiitaa kiittaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izo kare kessiza wode, «Tani shaariday ha miishshata godaassa; beya; hayssa maatame qalabateza iza qachchizayssanne hayssi guufezi oonayssako erana dandaykko era» gaada ba bollos kiita yeddadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዞ ካሬ ኬሲዛ ዎዴ፥ «ታኒ ሻሪዳይ ሃ ሚሻታ ጎዳሳ፤ ቤያ፤ ሃይሳ ማታሜ ቃላባቴዛ ኢዛ ቃቺዛይሳኔ ሃይሲ ጉፌዚ ኦናይሳኮ ኤራና ዳንዳይኮ ኤራ» ጋዳ ባ ቦሎስ ኪታ ዬዳዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮ ካረ ከስያ ዎደ፥ “ታኒ ቃንትዳይ ሀ ሚሸታ ጎዳሳ። ሀ ማታመይነ ፃምአይ ኦደባየኮ ኤራናዉ ዳንዳእኮ ኤራ” ጋዳ ባ አዝና አዋካ ኪታሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo kare kessiya wode, “Taani qanthatiday ha miisheta godaasa. Ha maatameynne xam7ay oodebayeko eranaw danda7iko era” gada ba azina aawaka kiittasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም ተይዛ በምትወሰድበት ጊዜ ለዐማቷ፣ “እኔ ያረገዝሁት የእነዚህ ዕቃዎች ባለቤት ከሆነ ሰው ነው” ስትል ላከችበት፤ ደግሞም፣ “የማኅተሙ ቀለበት ከነማንጠልጠያውና በትሩ የማን እንደ ሆነ እስቲ ተመልከት” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም ተይዛ ውጪ በምትወጣበት ጊዜ “እኔ የፀነስኩት የእነዚህ ዕቃዎች ባለቤት ከሆነ ሰው ነው፤ ይህን የማኅተም ቀለበት ከነማሰሪያውና ይህንንም በትር ተመልክተህ የማን እንደ ሆኑ ዕወቅ” ብላ ለዐማቷ ለይሁዳ ላከችለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ኣውፅእዋ፥ ናብ ሓሙኣ ልኢኻ “እዝ ቐለቤት እዙይን፥ እዝ ኣምባር እዙይን፥ እዛ በትሪ እዚኣን፥ ናይ መን ከም ዝኾና እስኪ በይዛኻ ኣለልየን። ኣነ ኻብ ዋና እዘን ኣቑሑት እዚኣተን እየ ጠኒሰ ዘለኹሞ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ኣውጽእዋ ድማ ናብ ሓሙኣ ኣነ ኻብ በዓል እዚ እየ ጠኒሰ ዘሎኹ ኢላ ሰደት። እዚ ቐለቤት እዚ፡ እዚ መዓትብ እዚ እዛ በትሪ እዚኣንሲ ናይ መን ከም ዝኾና እስኪ ኣለሉ በጃኺ ድማ በለት። |