Genesis 38:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ሰለስተ ወርሒ ኣቢሉ ድማ ንይሁዳ ተነግሮ እሞ ከምዚ በለ፦ ታማር መርዓትካ ኣዘሚታ። ከምኡውን ርኣዩ፡ ብዝሙት ጠኒሳ ኣላ። ሽዑ ይሁዳ፡ ኣውጽኣያ፡ ትቃጸል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ከሦስት ወር በኋላ ለይሁዳ፥ “ምራትህ ትዕማር ሴሰነች፤ እነሆ፥ በዝሙት ፀነሰች” ብለው ነገሩት። ይሁዳም፥ “አውጡአትና በእሳት ትቃጠል” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ከሦስት ወር በኋላ ለይሁዳ። ምራትህ ትዕማር ሴሰነች፤ ደግሞም በዝሙት እነሆ ፀነሰች ብለው ነገሩት። ይሁዳም። አውጡአትና በእሳት ትቃጠል አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሦስት ወር በኋላ፥ “ምራትህ ትዕማር ዘማዊ ሆናለች፤ ከዚህም የተነሣ አርግዛለች” ተብሎ ለይሁዳ ተነገረው። ይሁዳም፥ “አውጧትና በእሳት ተቃጥላ ትሙት” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዙ አግና ኬሻፐ ጉየ አሳይ፥ “ነ ናኣ ማቻታ ትእማራ ሻርሙጻደ ሻሃራዱ” ያጊደ ይሁዳዉ ኦዴዳ። ይሁዳይ፥ “እዞ ካረ ከሲደ ታማን ጹግተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Heezzu aginaa keeshshaappe guyye asay, «Ne na'aa machata Ti'imaara sharmus'aade shahaaraaddu» yaagiide Yihudaw odeedda. Yihuday, «Izo kare kessiide taman s'uuggite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heedzdzu aginappe guye asay, «Ne naa machchiya Ti7imaara laymatada shaaradus» giidi Yuhudas yootides. Yuhudaykka, «Izo kare kessidi taman xuuggite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኣጊናፔ ጉዬ ኣሳይ፥ «ኔ ና ማቺያ ቲኢማራ ላይማታዳ ሻራዱስ» ጊዲ ዩሁዳስ ዮቲዴስ። ዩሁዳይካ፥ «ኢዞ ካሬ ኬሲዲ ታማን ጹጊቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አጌና ግድሽን አሳይ፥ “ነ ናኣ ማጫስያ ትማራ ላይማታዳ ቃንታሱ” ያግድ ይሁዳስ ኦድዶሶና። ይሁድ፥ “እዮ ካረ ከስድ ታማን ፁግተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heedzu ageena gidishin asay, “Ne na7aa maccasiya Timaara laymatada qanthatasu” yaagidi Yihudas odidosona. Yihudi, “Iyo kare kessidi taman xuuggite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሦስት ወር ያህል በኋላ፣ “ምራትህ ትዕማር ዘማዊ ሆናለች፤ ከዚህም የተነሣ አርግዛለች” ተብሎ ለይሁዳ ተነገረው። ይሁዳም፣ “አውጧትና በእሳት ተቃጥላ ትሙት” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሦስተኛው ወር ገደማ ሰዎች “ምራትህ ትዕማር የዝሙት ሥራ ፈጸመች፤ ከዚህም የተነሣ ፀንሳለች” ብለው ለይሁዳ ነገሩት። ይሁዳም “ወደ ውጪ አውጥታችሁ በእሳት አቃጥላችሁ ግደሉአት” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ሰለስተ ወርሒ ድማ፥ “ትእማር ሰበይቲ ወድኻ ዘምያ፥ እንሆ ኸዓ ብዝሙት ጠኒሳ” ኢሎም ንይሁዳ ነገርዎ። ይሁዳ ድማ “ኣውፅእዋ፥ ብሓዊ ኣንዲድኩም ከዓ ቕተልዋ” ኢሉ ኣዘዘ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ ድሕሪ ሰለስተ ወርሒ ኣቢሉ ንይሁዳ፡ ታማር፡ ሰበይቲ ወድኻ ዘምያ፡ እንሆ ኸብ ብዝሙት ጠኒሳ ኣላ፡ ኢሎም ነገርዎ። ይሁዳ ድማ ኣውጽእዋ እሞ ትንደድ በለ። |