Genesis 38:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ይሁዳ ተመሊሱ ድማ፡ ክረኽባ ኣይክእልን እየ። ከምኡውን እቶም ሰብ እቲ ቦታ ኣብዚ ቦታ እዚ ኣመንዝራ ከም ዘየለ ይዛረቡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ይሁዳም ተመልሶ እንዲህ አለው፥ “አላገኘኋትም፤ የሀገሩ ሰዎች ደግሞ፦ ከዚህ ዘማ የለችም” አሉኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ይሁዳም ተመልሶ እንዲህ አለው። አላገኘኋትም፤ የአገሩም ሰዎች ደግሞ። ከዚህ ጋለሞታ አልነበረችም አሉኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መልእክተኛውም ወደ ይሁዳ ተመልሶ፥ “ሴቲቱን ላገኛት አልቻልኩም፤ ነዋሪዎቹም ‘በዚህ አካባቢ እንደዚህች ያለች ዝሙት ዐዳሪ የለችም’ አሉኝ” ብሎ ነገረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ይሁዳኮ ስሚደ አ፥ “ታን እዞ ደማበይከ፤ ሄዋ ቦላካ ሄ ቢታ አሳይ፥ ‘ሻርሙጻ ማጫውና ሀዋን ኡባካ ባዋ’ ያጌዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I Yihudaakko simmiide Aa, «Taani izo demmabeykke; hewaa bollakka he biittaa asay, ‹Sharmus'a mac'c'aanna hawaan ubbakka baawaa› yaageedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka Yuhudakko simmidi iza, «Tani izo demmabeekke; hessafekka bollara he biitta asay, ‹Layma maccassi hayssan mulekka di erenna› gida» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ዩሁዳኮ ሲሚዲ ኢዛ፥ «ታኒ ኢዞ ዴማቤኬ፤ ሄሳፌካ ቦላራ ሄ ቢታ ኣሳይ፥ ‹ላይማ ማጫሲ ሃይሳን ሙሌካ ዲ ኤሬና› ጊዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ይሁዳኮ ስሚድ፥ “ ‘ታኒ እዮ ደማብከ፤ ሄሳ ቦላካ ሄ ቢታ አሳይ፥ ላይማ ማጫስ ሀይሳን ኡባካ ባዋ’ ያግዶሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I Yihudako simmidi, “ ‘Taani iyo demmabike; hessa bollaka he biitta asay, layma maccas haysan ubbaka baawa’ yaagidosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መልእክተኛውም ወደ ይሁዳ ተመልሶ፣ “ሴቲቱን ላገኛት አልቻልሁም፤ ነዋሪዎቹም ‘በዚህ አካባቢ እንደዚህች ያለች ዝሙት ዐዳሪ የለችም’ አሉኝ” ብሎ ነገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሰውየው ወደ ይሁዳ ተመልሶ ሄደና “ላገኛት አልቻልኩም፤ በዚያ የሚኖሩትም ሰዎች ‘እንደዚህ ያለች አመንዝራ ሴት እዚህ የለችም’ አሉኝ” ብሎ ነገረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ይሁዳ ተመሊሱ ድማ “ኣይረኸብክዋን፥ እቶም ኣብታ ቦታ ዝነብሩ ኸዓ ‘ኣብዙይስ ኣመንዝራ ኣይነበረትን’ ኢሎምኒ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ይሁዳ ተመሊሱ ድማ ኣይረኸብክዋን፡ እቶም ሰብ እታ ቦታ እቲኣ ኽኣ፡ ኣብዝስ ኣመንዝራ ኣይነበረትን፡ ኢሎም በሎ። |