Genesis 38:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክዳውንቲ መበለታ ድማ ኣውጺኣ ብመጋረጃ ተሸፊና ንርእሳ ተጠቕሊላ ኣብ መገዲ ቲምና ኣብ ዘሎ ኽፉት ቦታ ተቐመጠት። ንሳላ ከም ዝዓበየት ረኣየት እሞ፡ ከም ሰበይቲ ኣይተዋህበቶን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም የመበለትነቷን ልብስ አወለቀች፤ መጐናጸፊያዋንም ለበሰች፤ ተሸፈነችም፤ ወደ ተምናም በሚወስደው መንገድ ዳር በኤናይም ደጅ ተቀመጠች፤ ሴሎም እንደ አደገ፥ ሚስትም ትሆነው ዘንድ እርስዋን ሊሰጠው እንዳልፈለገ አይታለችና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም የመበለትነትዋን ልብስ አወለቀች፥ መጎናጸፊያዋንም ወሰደች፥ ተሸፈነችም፥ ወደ ተምናም በሚወስደው መንገድ ዳር በኤናይም ደጅ ተቀመጠች፤ ሴሎም እንደ አደገ ሚስትም እንዳልሆነችው አይታለችና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመበለትነት ልብሷን አውልቃ፥ ማንነቷ እንዳይታወቅ ፊቷን በሻሽ ተከናንባ ወደ ተምና በሚወስደው መንገድ ዳር ባለች ኤናይም በተባለች ከተማ መግቢያ ላይ ተቀመጠች፤ ይህን ያደረገችው፥ ሴሎም ለአካለ መጠን ቢደርስም፥ እርሷን እንዲያገባ አባቱ አለመፈለጉን ስላወቀች ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዛ ባረ አምኤተ ማዩዋ ቃራዱ፤ ባረና ባለናዉ ሻሽያ አካደ ጉሎታዱ። ትምና አፍያ ኦግያ ዶናን ደእያ ኤናይማ ካታማ ፐንግያን ኡታዱ። ሄዋ እዛ ኦዳዌ፥ ሼል ድጭ ጋክንካ እዛ አዉ ማቻቶ ግዳናዉ እመታቤናዋ ኤሬዳ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iza bare am"etetsaa mayuwaa k'aaraaddu; barena baletsanaw shaashiyaa akkaade gullottaaddu. Timina afiyaa ogiyaa doonaan de'iyaa Enayma katamaa penggiyaan uttaaddu. Hewaa iza ootseeddawe, Sheeli dic'c'i gakkinkka iza aw machchatto gidanaw imettabeennawaa ereedda diraassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza ba am7eteththa may7oza qaarada bana baleththanaas goos ekka gullunttada Temina efiza oge doonan diza Enayme katama pengen uttadus. Hessa iza ooththiday Seelay diccidi gakkinkka iza izas machcho gidanaas ekkonttayssa erida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ባ ኣምኤቴ ማይኦዛ ቃራዳ ባና ባሌናስ ጎስ ኤካ ጉሉንታዳ ቴሚና ኤፊዛ ኦጌ ዶናን ዲዛ ኤናይሜ ካታማ ፔንጌን ኡታዱስ። ሄሳ ኢዛ ኦዳይ ሴላይ ዲጪዲ ጋኪንካ ኢዛ ኢዛስ ማቾ ጊዳናስ ኤኮንታይሳ ኤሪዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ባ አምኤተ ማኡዋ ላማዳ፥ ባና ባለናዉ ሻሸ ኤካዳ ጉሉንታሱ። ያታዳ፥ ትምና ኤፍያ ኦግያ ዶናን ደእያ ኤናይመ ካታማ ጋፃን ኡታሱ። ሄሳ እያ ኦዳይስ፥ ሴል ድጭድ ጋክንካ እያዉ ማቾ ግዳዳ እመቶናይሳ እያ ኤርዳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya ba am7etetha ma7uwa laammada, bana balethanaw shaashe ekada guuluntasu. Yaatada, Timina efiya ogiya doonan de7iya Enayme katama gaxan uttasu. Hessa iya oothidaysi, Seeli diccidi gakinka iyaw macho gidada imetonaysa iya erida gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመበለትነት ልብሷን አውልቃ፣ ማንነቷ እንዳይታወቅ ፊቷን በሻሽ ተከናንባ ወደ ተምና በሚወስደው መንገድ ዳር ባለች ኤናይም በተባለች ከተማ መግቢያ ላይ ተቀመጠች፤ ይህን ያደረገችው፣ ሴሎም ለአካለ መጠን ቢደርስም፣ እርሷን እንዲያገባ አባቱ አለመፈለጉን ስላወቀች ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ትዕማር የመበለትነት ልብሷን ለውጣ ፊቷን በሻሽ ሸፈነች፤ ወደ ቲምና በሚወስደው መንገድ ዳር በዔናይም ደጅ ተቀመጠች፤ ይህንንም ያደረገችው ሴላ አድጎ ሳለ ለእርሱ በሚስትነት እንድትሰጥ አለመፈቀዱን ስለ ተረዳች ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ኸዓ፥ ሴሎም ዓብዩ እንተሎስ፥ ሰበይቱ ኽትከውን ከም ዘይተውሃበት ሪኣ ነበረት እሞ፥ ነቲ ኽዳን መበለትነታ ኣንቢራ፥ ብሻሽ ተጐልቢባ ኣብ ጥቓ መንገዲ ተምና ኣብ ዘላ ደገ ዔናይም ተቐመጠት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኽኣ ሼላ ዓብዩ ኽንሱ ሰበይቱ ኽትከውን ከም ዘይተዋህባ ረኣየት እሞ፡ ክዳን ምብልውናኣ ኣንቢራ፡ ብመጎልበቢ ተጎልቢባ ኣብ ጥቓ መገዲ ትምናት ኣብ ዘላ ደገ ዔናይም ተቐመጠት። |