Genesis 38:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ግዜ ድማ ጓል ሹዋ ሰበይቲ ይሁዳ ሞተት። ይሁዳ ድማ ተጸናንዐ እሞ ናብቶም ኣብ ቲምና ዝነበሩ ቈረጽቲ ኣባጊዑ ደየበ፣ ንሱን ዓርኩ ሒራ እቲ ኣዱላማዊ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘመንዋም በተፈጸመ ጊዜ የይሁዳ ሚስት ሴዋ ሞተች፤ ይሁዳም ተጽናና፤ የበጎቹን ጠጕር ወደሚሸልቱት ሰዎችም ወደ ተምና ወጣ፤ እርሱም ዓዶሎማዊው በግ ጠባቂው ኤራስም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከብዙ ዘመንም በኋላ የይሁዳ ሚስት የሴዋ ልጅ ሞተች፤ ይሁዳም ተጽናና፥ የበጎቹን ጠጕር ወደሚሸልቱት ሰዎችም ወደ ተምና ወጣ፥ እርሱም ዓዶሎማዊው ወዳጁም ኤራስ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከብዙ ጊዜ በኋላ የሹዓ ልጅ፥ የይሁዳ ሚስት ሞተች። ይሁዳ ከሐዘኑ ከተጽናና በኋላ ከዓዶላማዊው ከሒራ ጋር የበጎቹን ጠጉር የሚሸልቱ ሰዎች ወዳሉበት ወደ ተምና ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሮ ዎድያፐ ጉየ ይሁዳ ማቻታ፥ ሹአ ናታ ሀይቃዱ። ይሁዳይ ባረ ካዩዋፐ ምነቴዳ ዎደ፥ ባረ ዶርሳ እስክያ ሜድያ አሳቱዋኮ ትምና ከሴዳ፤ ቃይ አ ላገ፥ አዱላምያ ሂር አናና ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daro wodiyaappe guyye Yihudaa machata, Shuu'a naatta hayk'k'aaddu. Yihuday bare kayyuwaappe minetteedda wode, bare dorssaa isikiyaa meediyaa asatuwaakko Timina kesseedda; k'ay Aa lagge, Adulaamiyaa Hiiri aanana beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro wodeppe guye Shu7a naya, Yuhuda machchiya hayqqadus. Yuhuday kayotti aaththidaappe guye ba lagge Adulaame dere as Hiira geetettizayssara ba dorsa iske qanxxiza asati dizaso Temina bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ዎዴፔ ጉዬ ሹኣ ናያ፥ ዩሁዳ ማቺያ ሃይቃዱስ። ዩሁዳይ ካዮቲ ኣዳፔ ጉዬ ባ ላጌ ኣዱላሜ ዴሬ ኣስ ሂራ ጌቴቲዛይሳራ ባ ዶርሳ ኢስኬ ቃንጺዛ ኣሳቲ ዲዛሶ ቴሚና ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ ዎደፐ ጉየ፥ ይሁዳ ማችያ፥ ሹአ ናእያ ሀይቃሱ። ይሁድ ባ ካዮ ዎድያ ኦንግድ፥ ባ ዶርሳታ እክስያ ሜድያ አሳታኮ ትምና ጌተትያ በሲ ባ ላግያ አዱላማ አድያ ህረራ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro wodepe guye, Yihuda machiya, Shuu7a na7iya hayqasu. Yihudi ba kayo wodiya ongidi, ba dorsata ikisiya meediya asatako Timina geetetiya bessi ba laggiya Adulaama addiya Hirera bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከብዙ ጊዜ በኋላ የሹዓ ልጅ፣ የይሁዳ ሚስት ሞተች። ይሁዳ ከሐዘኑ ከተጽናና በኋላ ከዓዶላማዊው ከሒራ ጋር የበጎቹን ጠጕር የሚሸልቱ ሰዎች ወዳሉበት ወደ ተምና ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በርከት ካሉ ዓመቶች በኋላ የሴዋ ልጅ የሆነችው የይሁዳ ሚስት ሞተች፤ ይሁዳ ከሐዘኑ ከተጽናና በኋላ ከወዳጁ ከዐዱላማዊው ከሒራ ጋር በጎቹን ወደሚሸልቱ ሰዎች ወደ ቲምና ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ብዙሕ እዋን ድማ ጓል ሴዋ ሰበይቲ ይሁዳ ሞተት። ይሁዳ ሓዘኑ ምስ ወድአ ምስ ፈታዊኡ ኤራስ ኣዶላማዊ ናብቶም ኣባጊዑ ዝቐርፁ ዝነበሩ ሰባት ናብ ተምና ደየበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪ ብዙሕ መዓልቲ ድማ ጓል ሹዓ ሰበይቲ ይሁዳ ሞተት። ይሁዳ ምስ ተጸናንዔ ንሱ ምስ ሒራ ኣዱላማዊ ፈታዊኡ ናብቶም ኣብጊዑ ዚቖርጹ ናብ ቲምናት ደየበ። |