Genesis 38:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዝገበሮ ነገር ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጌጋ እዩ ነይሩ። ስለዚ ንሱ እውን ቀተሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ሥራው በእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ ሆነበት፤ እንዲህ አድርጎአልና እርሱንም ደግሞ ቀሠፈው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም ሥራው በእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ ሆነበት፥ እርሱንም ደግሞ ቀሠፈው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም በጌታ ፊት ክፉ አድራጎት ሆኖ ስለ ተገኘ፥ እርሱንም ጌታ በሞት ቀሠፈው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኦዳባይ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ግዴዳ ድራዉ፥ መና ጎዳይ አካ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I ootseeddabay Med'inaa Godaa sintsaan iitabaa gideedda diraw, Med'inaa Goday aakka wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ooththidayssi GODAA sinththan para gidida gishshas GODAY izakka wodhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኦዳይሲ ጎዳ ሲንን ፓራ ጊዲዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛካ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኦዳባይ ጎዳ ስንን ኢታባ ግድዳ ግሾ፥ ጎዳይ እያካ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I oothidabay Godaa sinthan iitaba gidida gisho, Goday iyaka wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ክፉ አድራጎት ሆኖ ስለ ተገኘ፣ እርሱንም እግዚአብሔር (ያህዌ) በሞት ቀሠፈው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን በማድረጉ እግዚአብሔርን ስላሳዘነ እግዚአብሔር እርሱንም በሞት ቀሠፈው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝገበሮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ኮነ እሞ፥ ንእኡውን ቀሰፎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝገበሮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋእ ኮነ እሞ፡ ንእኡ ድማ ቀተሎ። |