Genesis 37:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣብ መሮር ቆፎ ንእስር ኔርና፡ እንሆ ድማ፡ ቆፎይ ተንሲኣ፡ ትኽ ኢሉውን ደው በለ። እንሆ ድማ፡ ቆጽሊኹም ኣብ ዙርያኡ ደው ኢሉ ኣብ ቅድሚ ቆርበተይ ሰገደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ እኛ በእርሻ መካከል ነዶ ስናስር ነበርና፥ እነሆ፥ የእኔ ነዶ ቀጥ ብላ ቆመች፤ የእናንተም ነዶዎች በዙርያ ከብበው እነሆ፥ ለእኔ ነዶ ሰገዱ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ እኛ በእርሻ መካከል ነዶ ስናስር ነበርና፥ እነሆም፥ የእኔ ነዶ ቀጥ ብላ ቆመች፤ የእናንተም ነዶች በዙሪያ ከብበው እነሆ ለእኔ ነዶ ሰገዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ እኛ በእርሻ መካከል ነዶ ስናስር ነበር፥ እነሆም፥ የእኔ ነዶ ቀጥ ብላ ቆመች፥ የእናንተም ነዶች በዙሪያ ከብበው እነሆ ለእኔ ነዶ ሰገዱ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ጋደን ፖችያ ቃችሽን፥ ታ ምርቂ እት ኩን ደንዲደ ስት ግ ኤቂሽና፥ ህንተንቱ ምርቀቱ ዩይ አደ ታ ምርቂያዉ ጎይኔድኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni gaden pochchiyaa k'achchishin, ta mirk'k'ii itti kutsaan denddiide sitti gi ek'k'ishshina, hinttenttu mirk'k'etuu yuuyyi aad'd'iide ta mirk'k'iyaw goynneeddinno» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni gade giddon kaththa mirqqe mirqqishin ta mirqqeya dendada sitti ga eqqadus; intte mirqqeti gidikko yuuyi aadhdhidi ta mirqqeysi ziggida» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ጋዴ ጊዶን ካ ሚርቄ ሚርቂሺን ታ ሚርቄያ ዴንዳዳ ሲቲ ጋ ኤቃዱስ፤ ኢንቴ ሚርቄቲ ጊዲኮ ዩዪ ኣዲ ታ ሚርቄይሲ ዚጊዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ጋደን ግስተ ምርቅሽን ታ ምርቀይ ደንድድ ሉለ ኤቅስ። ህንተ ምርቀት ዩይ አድ ታ ምርቅያስ ዝግዶሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni gaden giste mirqishin ta mirqey dendidi luule eqis. Hinte mirqeti yuuyi aadhidi ta mirqiyas ziggidosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኛ ሁላችን በዕርሻ ውስጥ ነዶ እናስር ነበር፤ የእኔ ነዶ በድንገት ተነሥታ ቀጥ ብላ ቆመች፤ የእናንተም ነዶዎች ዙሪያዋን ከብበው ለእኔ ነዶ ሰገዱላት።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኛ ሁላችን በእርሻ ውስጥ የስንዴ ነዶ እናስር ነበር፤ የእኔ ነዶ ተነሣና ቀጥ ብሎ ቆመ፤ የእናንተ ነዶዎች ዙሪያውን ተሰብስበው ለእኔ ነዶ ሰገዱለት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሕና ኣብ ማእኸል ግራት እንዳእቲ ንኣስር ነበርና። ሽዑ እንዳእተይ ተሲኣ ቀጥ ኢላ ደው በለት። እንዳዕትታትኩም ከዓ ንእንዳዕተይ ከቢበን ሰገዳላ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ንሕና ኣብ ማእከል ግራት እንዳእቲ ንኣሰር ነበርና። እንሆ ኸኣ፡ እንዳእትኹም ናኣንዳእተይ ከቢበን ሰገዳላ፡ በሎም። |