Genesis 37:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሚድያናውያን ድማ ንጶጢፋር፡ ሓላፊ ፈርኦንን ኣዛዚ ሓለውቲን ናብ ግብጺ ሸጥዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚያ ይስማኤላውያን ሰዎች ግን ዮሴፍን በግብፅ ለፈርዖን ጃንደረባ ለዘበኞቹ አለቃ ለጲጥፋራ ሸጡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚያ የምድያም ሰዎች ግን ዮሴፍን በግብፅ ለፈርዖን ጃንደረባ ለዘበኞቹ አለቃ ለጲጥፋራ ሸጡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚያ የምድያም ሰዎች ግን ዮሴፍን በግብጽ ለፈርዖን ጃንደረባ ለዘበኞቹ አለቃ ለጶጥፋራ ሸጡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ሚድያማ ቢታ አሳቱ ዮሴፋ ግብጼ ካትያ ኦሳንቻ ጶጽፋራዉ ግብጼን ዛልኤድኖ፤ እ ናግያዋንቱ ካፑዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Miidiyaama biittaa asatuu Yooseefa Gibs'e kaatiyaa oosanchchaa P'oos'ifaaraw Gibs'en zal"eeddino; I naagiyaawanttu kaappuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Midiyaame biitta asati Yooseefe Gibxe kawo oosanchcha Phixifaaras Gibxen bayzida; Phixifaaraykka zabeta halaqa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሚዲያሜ ቢታ ኣሳቲ ዮሴፌ ጊብጼ ካዎ ኦሳንቻ ጲጺፋራስ ጊብጼን ባይዚዳ፤ ጲጺፋራይካ ዛቤታ ሃላቃ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ምድያመ ቢታ አሳት ዮሰፋ፥ ግብፀ ካዋ ሞርናታነ ካዋ ናገይሳታ ሀላቃ ግድዳ ጶፅፋራስ ባይዝዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Midiyaame biitta asati Yoosefa, Gibxe kawa moorinnatanne kawa naageysata halaqa gidida Phoxfaaras bayzidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ፣ የምድያም ነጋዴዎች ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወስደው፣ ከፈርዖን ሹማምት አንዱ ለነበረው ለዘበኞች አለቃ፣ ለጲጥፋራ ሸጡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ የምድያም ሰዎች እስማኤላውያን ዮሴፍን በግብጽ አገር ለጶጢፋር ሸጡት፤ ጶጢፋር ከፈርዖን ባለሥልጣኖች አንዱ የሆነ የዘበኞቹ አለቃ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ግብፂ ድማ፥ እቶም ምድያማውያን ናብ ሓደ ኻብቶም ናይ ፈርዖን ኣዘዝቲ፥ ሓለቓ ዘብዐኛታት ዝኾነ፥ ናብ ጲጥፋራ ሸጥዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሚድንያውያን ድማ ናብ ግብጺ ናብ ጲጦፋር፡ በዓል መዋእል ፈርኦን ሓለቓ ዘብልዔኛታት፡ ሸጥዎ። |