Genesis 37:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሚድያናውያን ድማ ንጶጢፋር፡ ሓላፊ ፈርኦንን ኣዛዚ ሓለውቲን ናብ ግብጺ ሸጥዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚያ ይስ​ማ​ኤ​ላ​ው​ያን ሰዎች ግን ዮሴ​ፍን በግ​ብፅ ለፈ​ር​ዖን ጃን​ደ​ረባ ለዘ​በ​ኞቹ አለቃ ለጲ​ጥ​ፋራ ሸጡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚያ የምድያም ሰዎች ግን ዮሴፍን በግብፅ ለፈርዖን ጃንደረባ ለዘበኞቹ አለቃ ለጲጥፋራ ሸጡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚያ የምድያም ሰዎች ግን ዮሴፍን በግብጽ ለፈርዖን ጃንደረባ ለዘበኞቹ አለቃ ለጶጥፋራ ሸጡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ሚድያማ ቢታ አሳቱ ዮሴፋ ግብጼ ካትያ ኦሳንቻ ጶጽፋራዉ ግብጼን ዛልኤድኖ፤ እ ናግያዋንቱ ካፑዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Miidiyaama biittaa asatuu Yooseefa Gibs'e kaatiyaa oosanchchaa P'oos'ifaaraw Gibs'en zal"eeddino; I naagiyaawanttu kaappuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Midiyaame biitta asati Yooseefe Gibxe kawo oosanchcha Phixifaaras Gibxen bayzida; Phixifaaraykka zabeta halaqa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሚዲያሜ ቢታ ኣሳቲ ዮሴፌ ጊብጼ ካዎ ኦሳንቻ ጲጺፋራስ ጊብጼን ባይዚዳ፤ ጲጺፋራይካ ዛቤታ ሃላቃ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ምድያመ ቢታ አሳት ዮሰፋ፥ ግብፀ ካዋ ሞርናታነ ካዋ ናገይሳታ ሀላቃ ግድዳ ጶፅፋራስ ባይዝዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Midiyaame biitta asati Yoosefa, Gibxe kawa moorinnatanne kawa naageysata halaqa gidida Phoxfaaras bayzidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ፣ የምድያም ነጋዴዎች ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወስደው፣ ከፈርዖን ሹማምት አንዱ ለነበረው ለዘበኞች አለቃ፣ ለጲጥፋራ ሸጡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ የምድያም ሰዎች እስማኤላውያን ዮሴፍን በግብጽ አገር ለጶጢፋር ሸጡት፤ ጶጢፋር ከፈርዖን ባለሥልጣኖች አንዱ የሆነ የዘበኞቹ አለቃ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ግብፂ ድማ፥ እቶም ምድያማውያን ናብ ሓደ ኻብቶም ናይ ፈርዖን ኣዘዝቲ፥ ሓለቓ ዘብዐኛታት ዝኾነ፥ ናብ ጲጥፋራ ሸጥዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሚድንያውያን ድማ ናብ ግብጺ ናብ ጲጦፋር፡ በዓል መዋእል ፈርኦን ሓለቓ ዘብልዔኛታት፡ ሸጥዎ።