Genesis 37:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ደቁን ኵለን ኣዋልዱን ድማ ኬጸናንዕዎ ተንስኡ። ንሱ ግና ምጽንናዕ ኣብዩ፤ ንሱ ድማ፡ ብዛዕባ ወደይ እናሓዘንኩ ናብ መቓብር ክወርድ እየ እሞ፡ በሎ። ስለዚ ኣቡኡ ብእኡ በኸየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወንዶች ልጆቹና ሴቶች ልጆቹ ሁሉ ተሰብስበው መጡ። ኀዘኑንም ያስተዉት ዘንድ አባታቸውን ማለዱት። ኀዘኑንም መተውን እንቢ አለ፥ እንዲህም አላቸው፥ “ወደ ልጄ ወደ መቃብር እያዘንሁ እወርዳለሁ።” አባቱም ስለ እርሱ አለቀሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንዶች ልጆቹና ሴቶች ልጆቹም ሁሉ ሊያጽናኑት ተነሡ፤ መጽናናትን እንቢ አለ፥ እንዲህም አለ። ወደ ልጄ ወደ ሙታን ስፍራ እያዘንሁ እወርዳለሁ። አባቱም ስለ እርሱ አለቀሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወንዶች ልጆቹና ሴቶች ልጆቹም ሁሉ ሊያጽናኑት ተነሡ፥ መጽናናትን እንቢ አለ፥ እንዲህም አለ፦ “ወደ ልጄ ወደ ሙታን ስፍራ እያዘንሁ እወርዳለሁ።” አባቱም እንደዚህ ስለ እርሱ አለቀሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ አቱማ ናናይነ ማጫ ናናይ ኡባይ አ ምንናዉ ዬድኖ፤ ሽን እ ምነናን እጺደ፥ “ቱይት፥ ታን ዬካደ ታ ናኣኮ ባደ፥ ዱፉዋን ገላና” ያጊደ፥ አ አዉ አዉ ዬኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa attuma naanaynne mac'c'a naanay ubbay Aa mintsetsanaw yeeddino; shin I minnenaan is's'iide, «tuytti, taani yeekkaadde ta na'aakko baade, duufuwaan gelana» yaagiide, Aa aawuu aw yeekkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza attuma naytinne macca nayti wuri iza minththeththanaas izakko yida; gido attiin izi minettontta ixxidi, «Hanenna! Tani yeekkada ta naakko baada duufon gelana» giidi iza aaway izas yeekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣቱማ ናይቲኔ ማጫ ናይቲ ዉሪ ኢዛ ሚንናስ ኢዛኮ ዪዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ሚኔቶንታ ኢጺዲ፥ «ሃኔና! ታኒ ዬካዳ ታ ናኮ ባዳ ዱፎን ጌላና» ጊዲ ኢዛ ኣዋይ ኢዛስ ዬኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አደ ናይትነ ማጫ ናይት ኡባይ እያ ምንናዉ ይዶሶና። ሽን እ ምነቶና እፅድ፥ “አካይ፥ ታኒ ዬሆይ ዬሆሽን ዱፎ ገላና” ያግድ፥ ዮሰፋስ ዬክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya adde naytinne macca nayti ubbay iya minthethanaw yidosona. Shin I minettonna ixidi, “Akay, taani yeehoy yeehoshin duufo gelana” yaagidi, Yoosefas yeekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወንዶችና ሴቶች ልጆቹም ሁሉ ሊያጽናኑት መጡ፤ እርሱ ግን ሊጽናና ባለመቻሉ “በሐዘን እንደ ተኰራመትሁ ልጄ ወዳለበት መቃብር እወርዳለሁ” አለ። ስለ ልጁም አለቀሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወንዶችና ሴቶች ልጆቹ ሁሉ ሊያጽናኑት ወደ እርሱ መጡ፤ እርሱ ግን “ለልጄ እያለቀስሁ ወደ ሙታን ዓለም እወርዳለሁ” በማለት መጽናናትን እምቢ አለ። ስለዚህ ስለ ልጁ ማዘኑን ቀጠለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ኣወዳቱን ኣጓላቱን ድማ ኸፀናንዕዎ መፁ። ንሱ ግና ምፅንናዕ ኣበየ፤ “ብሓዘን ናብ ወደይ፥ ናብ መቓብር ክወርድ እየ” በለ። ስለዙይ ኣቦኡ ብዛዕባኡ በኸየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሎም ኣወዳቱን ኩለን ኣዋልዱን ድማ ኬጸናንዕዎ ተንስኡ። ንሱ ግና ምጽንናዕ ኣበየ፡ ብሕዘን ናብ ወደይ ናብ ሽኦል ክወርድ ኣየ፡ ድማ በለ። ኣቦኡ ኸኣ በኸየሉ። |