Genesis 37:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ብዙሕ ሕብሪ ዘለዎ ልብሲ ልኢኾም ድማ ናብ ኣቦኦም ኣምጽእዎ። ከምኡ ድማ ረኺብናዮ፤ ሕጂ ካባ ወድኻ ድዩ ኣይኮነን ፍለጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዙ ኅብር ያለበትን ቀሚሱንም ላኩ፤ ወደ አባታቸውም አገቡት፤ እንዲህም አሉት፥ “ይህን ልብስ አገኘን፤ ይህ የልጅህ ልብስ እንደ ሆነ ወይም እንዳልሆነ እስኪ እየው?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዙ ኅብር ያለበትን ቀሚሱንም ላኩ፥ ወደ አባታቸውም አገቡት፥ እንዲህም አሉት። ይህንን አገኘነ፤ ይህ የልጅህ ልብስ እንደ ሆነ ወይም እንዳልሆነ እስኪ እየው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዙ ኅብር ያለበትንም ልብሱን ወደ አባታቸው ወስደው “እነሆ፥ ይህን አገኘን የልጅህ ልብስ እንደሆነ ወይም እንዳልሆነ እይ” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሌቄዳ አ ማዩዋ ባረንቱ አዉዋኮ አፊደ አ፥ “ኑን ሀዋ ደሜዶ፤ ሀዌ ነ ናኣ ማየንቶነ አነ ጼላ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Alleek'k'eedda Aa mayuwaa barenttu aawuwaakko afiide Aa, «Nuuni hawaa demmeeddo; hawe ne na'aa mayenttonne ane s'eella» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza aleqo may7oza aawaakko efidi aawaas, «Nuni hayssa demmi ekkidos; hayssi ne naaza may7okkonne harakko ane xeella» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣሌቆ ማይኦዛ ኣዋኮ ኤፊዲ ኣዋስ፥ «ኑኒ ሃይሳ ዴሚ ኤኪዶስ፤ ሃይሲ ኔ ናዛ ማይኦኮኔ ሃራኮ ኣኔ ጼላ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሌቀትዳ እያ ማኡዋ ባንታ አዋኮ ኤፍድ “ኑኒ ሀይሳ ደምዳ፤ ሀይስ ነ ናአ ማኡዋኮነ አነ በአ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Alleeqetida iya ma7uwa banta aawako efidi “Nuuni haysa demmida; haysi ne na7a ma7uwakonne ane be7a” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኅብረ ቀለማት ያጌጠችውን እጀ ጠባብ ወደ አባታቸው ወስደው፣ “ይህን ወድቆ አገኘነው፤ የልጅህ እጀ ጠባብ መሆን አለመሆኑን እስቲ እየው” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዙ ኅብር ያለበትንም ልብሱን ወደ አባታቸው ወስደው “እነሆ፥ ይህን አገኘን የልጅህ ልብስ እንደ ሆነ ወይም እንዳልሆነ እይ” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ቐምሽ ናብ ኣቦኣቶም ሰዲዶም “እዙይ ረኺብና እሞ ቐምሽ ወድኻ እንተ ኾይኑ ወይ እንተ ዘይኮይኑ እስኪ ረአዮ” ድማ በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ወለል ዚብል ቀምሽ ሰዲዶም ናብ ኣቦኣኣኦም ኣእተውዎ እዚ ረኺብና እሞ ቀምሽ ወድኻ እንተ ኾይኑ ወይ እንተ ዘይኮነ እስከ ኣለልዮ ድማ በሉ። |