Genesis 37:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል ድማ ንዮሴፍ ወዲ ዕድሚኡ ስለ ዝነበረ፡ ካብ ኵሎም ደቁ ንላዕሊ ኣፍቀሮ። ብዙሕ ሕብሪ ዘለዎ ካባ ድማ ገበረሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ዮሴፍን ከልጆቹ ሁሉ ይልቅ ይወድደው ነበር፤ እርሱ በሽምግልናው የወለደው ነበርና። በብዙ ኅብር ያጌጠችም ቀሚስ አደረገለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ዮሴፍን ከልጆቹ ሁሉ ይልቅ ይወደው ነበር፥ እርሱ በሽምግልናው የወለደው ነበርና፤ በብዙ ኅብር ያጌጠችም ቀሚስ አደረገለት ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ዮሴፍን ከልጆቹ ሁሉ ይልቅ ይወደው ነበር፥ እርሱ በሽምግልናው የወለደው ነበርና፥ በብዙ ኅብር ያጌጠችም ቀሚስ አደረገለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤሊ ዮሴፋ ጭሚደ የሌዳ ድራዉ፥ ባረ ሀራ አቱማ ናና ኡባፐ አደ ሲቄ። እ አዉ አሌቄዳ ማዩዋ ጊግሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelii Yooseefa c'imiide yeleedda diraw, bare hara attuma naanaa ubbaappe aatsiide siik'ee. I aw alleek'k'eedda mayuwaa giigisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeley Yooseefe cimateththan yelida gishshas hankko attuma nayta ubbaafe aaththi siiqees; izi izas alleqo may7o giigsides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌይ ዮሴፌ ጪማቴን ዬሊዳ ጊሻስ ሃንኮ ኣቱማ ናይታ ኡባፌ ኣ ሲቄስ፤ ኢዚ ኢዛስ ኣሌቆ ማይኦ ጊግሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለይ ዮሰፋ ጭምድ የልዳ ግሾ፥ ባ ሀራ አደ ናይታ ኡባፈ አድ ዶሴስ። ሄሳ ግሾ፥ እያዉ አሌቀትዳ ማኦ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeley Yoosefa cimidi yelida gisho, ba hara adde nayta ubbaafe aathidi dosees. Hessa gisho, iyaw alleeqetida ma7o giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ዮሴፍን በስተርጅናው ስለ ወለደው፣ ከልጆቹ ሁሉ አብልጦ ይወድደው ነበር፤ በኅብረ ቀለማት ያጌጠ እጀ ጠባብም አደረገለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በስተርጅና የወለደው ስለ ሆነ ያዕቆብ ዮሴፍን ከሌሎች ልጆች ሁሉ አብልጦ ይወደው ነበር፤ ስለዚህም ጌጠኛ የሆነ እጀ ጠባብ ሰፋለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስራኤል ንዮሴፍ ኣብ እዋን እርግናኡ ስለ ዝወለዶ፥ ካብ ኵሎም ደቁ ኣብሊፁ ይፈትዎ ነበረ፤ ብሕብሪ ቐለማት ዘጌፀ ቐሚሽውን ከደኖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ንዮሴፍ፡ ወዲ እርግናኡ ነበረ እሞ፡ ሓለፋ ኹሎም ደቁ ይፈትዎ ነበረ። ወለል ዚብል ቀምሽ ከኣ ገበረሉ። |