Genesis 37:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ድማ ንዮሴፍ ወዲ ዕድሚኡ ስለ ዝነበረ፡ ካብ ኵሎም ደቁ ንላዕሊ ኣፍቀሮ። ብዙሕ ሕብሪ ዘለዎ ካባ ድማ ገበረሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም ዮሴ​ፍን ከል​ጆቹ ሁሉ ይልቅ ይወ​ድ​ደው ነበር፤ እርሱ በሽ​ም​ግ​ል​ናው የወ​ለ​ደው ነበ​ርና። በብዙ ኅብር ያጌ​ጠ​ችም ቀሚስ አደ​ረ​ገ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ዮሴፍን ከልጆቹ ሁሉ ይልቅ ይወደው ነበር፥ እርሱ በሽምግልናው የወለደው ነበርና፤ በብዙ ኅብር ያጌጠችም ቀሚስ አደረገለት ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም ዮሴፍን ከልጆቹ ሁሉ ይልቅ ይወደው ነበር፥ እርሱ በሽምግልናው የወለደው ነበርና፥ በብዙ ኅብር ያጌጠችም ቀሚስ አደረገለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤሊ ዮሴፋ ጭሚደ የሌዳ ድራዉ፥ ባረ ሀራ አቱማ ናና ኡባፐ አደ ሲቄ። እ አዉ አሌቄዳ ማዩዋ ጊግሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelii Yooseefa c'imiide yeleedda diraw, bare hara attuma naanaa ubbaappe aatsiide siik'ee. I aw alleek'k'eedda mayuwaa giigisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeley Yooseefe cimateththan yelida gishshas hankko attuma nayta ubbaafe aaththi siiqees; izi izas alleqo may7o giigsides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌይ ዮሴፌ ጪማቴን ዬሊዳ ጊሻስ ሃንኮ ኣቱማ ናይታ ኡባፌ ኣ ሲቄስ፤ ኢዚ ኢዛስ ኣሌቆ ማይኦ ጊግሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለይ ዮሰፋ ጭምድ የልዳ ግሾ፥ ባ ሀራ አደ ናይታ ኡባፈ አድ ዶሴስ። ሄሳ ግሾ፥ እያዉ አሌቀትዳ ማኦ ጊግስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeley Yoosefa cimidi yelida gisho, ba hara adde nayta ubbaafe aathidi dosees. Hessa gisho, iyaw alleeqetida ma7o giigisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ዮሴፍን በስተርጅናው ስለ ወለደው፣ ከልጆቹ ሁሉ አብልጦ ይወድደው ነበር፤ በኅብረ ቀለማት ያጌጠ እጀ ጠባብም አደረገለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በስተርጅና የወለደው ስለ ሆነ ያዕቆብ ዮሴፍን ከሌሎች ልጆች ሁሉ አብልጦ ይወደው ነበር፤ ስለዚህም ጌጠኛ የሆነ እጀ ጠባብ ሰፋለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስራኤል ንዮሴፍ ኣብ እዋን እርግናኡ ስለ ዝወለዶ፥ ካብ ኵሎም ደቁ ኣብሊፁ ይፈትዎ ነበረ፤ ብሕብሪ ቐለማት ዘጌፀ ቐሚሽውን ከደኖ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ንዮሴፍ፡ ወዲ እርግናኡ ነበረ እሞ፡ ሓለፋ ኹሎም ደቁ ይፈትዎ ነበረ። ወለል ዚብል ቀምሽ ከኣ ገበረሉ።