Genesis 37:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቶም ነጋዶ ሚድያናውያን ሓለፉ። ንዮሴፍ ድማ ካብ ጉድጓድ ኣልዒሎም ንዮሴፍ ኣልዒሎም፡ ንዮሴፍ ድማ ብዕስራ ሲቃል ብሩር ንእስማኤላውያን ሸጥዎ። ንዮሴፍ ድማ ናብ ግብጺ ኣምጽእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚያ ይስማኤላውያን ነጋዴዎችም ሲያልፉ ወንድሞቹ ዮሴፍን ከጕድጓድ ጐትተው አወጡት፤ ለይስማኤላውያንም ዮሴፍን በሃያ ብር ሸጡት፤ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወሰዱት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድያም ነጋዶችም አለፉ፤ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጕድጓድ አወጡት፤ ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሀያ ብር ሸጡት፤ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወሰዱት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድያም ነጋዶችም አለፉ፥ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጉድጓድ አወጡት፥ ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሃያ ብር ሸጡት፥ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብጽ ወሰዱት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ምድያማ ቢታ ዛልአንቻቱ ሄዋና አሽን፥ አ እሻቱ ዮሴፋ ኦላፐ ከሲደ፥ እስማኤላ አሳቶ ላታሙ ጻጋራ ብራን ዛልኤድኖ። ኡንቱንቱ ዮሴፋ ግብጼ ጋድያ አፌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Midiyaama biittaa zal"anchchatuu hewaanna aad'd'ishshin, Aa ishatuu Yooseefa ollaappe kessiide, Isimaa'eela asatoo laatamu s'agaraa biraan zal"eeddino. Unttunttu Yooseefa Gibs'e gadiyaa afeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Midiyaame biitta zal7anchchati hessara aadhdhishin iza ishati Yooseefe ollaafe kessidi Isma7eele asatas 20 biras bayziin istti Yooseefe Gibxe biitta efida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሚዲያሜ ቢታ ዛልኣንቻቲ ሄሳራ ኣሺን ኢዛ ኢሻቲ ዮሴፌ ኦላፌ ኬሲዲ ኢስማኤሌ ኣሳታስ 20 ቢራስ ባይዚን ኢስቲ ዮሴፌ ጊብጼ ቢታ ኤፊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ምድያመ ቢታ ዛልአንቾት ያራ አሽን፥ እያ እሻት ዮሰፋ ኦላፈ ከስድ፥ እስማኤላ አሳታስ ላታሙ ብራ ሳንትመን ባይዝዶሶና። ኤንቲ ዮሰፋ ግብፀ ቢታ ኤፍዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Midiyaame biitta zal7anchoti yaara aadhishin, iya ishati Yoosefa ollafe kessidi, Isma7eela asatas laatamu bira santimen bayzidosona. Enti Yoosefa Gibxe biitta efidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምድያም ነጋዴዎችም እነርሱ ዘንድ እንደ ደረሱ፣ ወንድሞቹ ዮሴፍን ከጕድጓድ አውጥተው ለእስማኤላውያን በሃያ ጥሬ ብር ሸጡላቸው፤ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወሰዱት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምድያም ነጋዴዎች የሆኑ እስማኤላውያን በዚያ በኩል ያልፉ ነበር፤ ስለዚህ ወንድሞቹ ዮሴፍን ከጒድጓድ ጐትተው በማውጣት ለእነዚህ እስማኤላውያን በሃያ ብር ሸጡላቸው፤ እነርሱም ወደ ግብጽ ይዘውት ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ነጋዶ ሰብ ምድያም ክሓልፉ እንተለዉ፥ ንዮሴፍ ሒዞም ካብ ጕድጓድ ኣውፅእዎ፤ ብዕስራ ብሩርውን ንእስማኤላውያን ሸጥዎ፤ ንሳቶም ድማ ናብ ግብፂ ወሰድዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ነጋዶ ሰብ ሚድያን ኪሓልፉ ኸለው፡ ንዮሴፍ ኣልዒሎም ካብ ጓድጓድ ኣውጽእዎ እሞ፡ ንዮሴፍ ንዕድራ ሲቃል ብሩር ኣብ እስማዔላውያን ሸጥዎ። ንሳቶም ከኣ ንዮሴፍ ናብ ግብጺ ወሰድዎ። |