Genesis 37:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንጌራ ኺበልዑ ድማ ኮፍ ኢሎም፡ ኣዒንቶም ኣልዒሎም ጠመቱ፡ እንሆ ድማ፡ ቅመማትን ባልምን ከርበን ሒዞም ካብ ጊልዓድ ብዙሓት እስማኤላውያን ምስ ኣግማሎም መጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንጀራም ሊበሉ ተቀመጡ፤ ዐይኖቻቸውንም በአነሡ ጊዜ እነሆ፥ ይስማኤላውያን ነጋድያን ከገለዓድ ሲመጡ አዩ፤ ግመሎቻቸውም ሽቱና በለሳን፥ ከርቤም ተጭነው ነበር። ወደ ግብፅ ሀገርም ሊያራግፉ ይሄዱ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንጀራም ሊበሉ ተቀመጡ፤ ዓይናቸውንም አንሥተው አዩ፥ እነሆም የእስማኤላውያን ነገዶች ወደ ግብፅ ለመውረድ ከገለዓድ መጡ፤ ግመሎቻቸውም ሽቱና በለሳን ከርቤም ተጭነው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምግብ ሊበሉ ተቀመጡ፥ ዓይናቸውንም አንሥተው ሲያዩ፥ እነሆ የእስማኤላውያን ነጋዴዎች ወደ ግብጽ ለመውረድ ከገለዓድ ይመጣሉ፥ ግመሎቻቸውም ሽቱና በለሳን፥ ከርቤም ተጭነው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ቁማ ማናዉ ኡት ደእሽን፥ እስማኤላ አሳቱ ግብጼ ባናዉ ጋላኣደፐ ይያዋንታ ቁ ጊደ በኤድኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጋሉዋን ሳዉዋ፥ ባላሳነ ግያ ልያነ ካርቢያ ጫን ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu k'umaa maanaw utti de'ishshin, Isimaa'eela asatuu Gibs'e baanaw Gala'aadeppe yiyaawantta d'ok'k'u giide be'eeddino; unttunttu barenttu gaaluwaan sawuwaa, balasaane giyaa d'aliyaanne karbbiyaa c'aani wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ba qumaa maanaas uttidaashe Isma7eele dere asati Gibxe baanaas Gala7aadeppe yizayta dhoqqu giidi be7ida; istti ba gaamellan sawo, balasaane geetettiza dhalenne karbbe caani woththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባ ቁማ ማናስ ኡቲዳሼ ኢስማኤሌ ዴሬ ኣሳቲ ጊብጼ ባናስ ጋላኣዴፔ ዪዛይታ ቁ ጊዲ ቤኢዳ፤ ኢስቲ ባ ጋሜላን ሳዎ፥ ባላሳኔ ጌቴቲዛ ሌኔ ካርቤ ጫኒ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ካ ምሽን ሀሳዮና እስማኤላ አሳት ጋላዳፐ ግብፀ ብሽን፥ ቁ ግድ በእዶሶና። ኤንቲ ባንታ ግማለታ ቦላ ሳዉዋ፥ ማድያነ ካርብያ ጫንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti kathi mishin hassayoona Isma7eela asati Galadape Gibxe bishin, dhoqu gidi be7idosona. Enti banta gimaleta bolla sawuwa, madiyanne karbiya caanidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምግባቸውን ለመብላት ተቀመጡ፤ አሻግረው ሲመለከቱም ከገለዓድ የሚመጡ እስማኤላውያን ነጋዴዎች የግመል ጓዝ አዩ። ነጋዴዎቹ ሽቶ፣ በለሳን ከርቤ በግመሎቻቸው ጭነው ወደ ግብፅ የሚወርዱ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ምሳ ለመብላት ተቀመጡ፤ በሚመገቡበትም ጊዜ እስማኤላውያን ነጋዴዎችን በሩቅ አዩ፤ እነርሱም በግመሎቻቸው ቅመማ ቅመም፥ በለሳን፥ ከርቤም ጭነው ከገለዓድ ወደ ግብጽ የሚጓዙ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንጀራ ኽበልዑ ምስ ተቐመጡ፥ እስማኤላውያን ነጋዶ ኻብ ገለዓድ ክመፁ እንተለዉ ረአዩ። ንሳቶም ኣብ ኣግማሎም ሽቱን ቀመምን ከርበን ፅዒኖም ናብ ግብፂ ዝወርዱ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንጌራ ኺበልዑ ድማ ተቐመጡ። ኣዒንቶም ቋሕ ኣቢሎም ጠመቱ ኣንሆ ኸኣኣ እስማዔላውያን ቃፍላይ ኣግማሎም ሽቱን ቀመምን ከርበን ተጽዒነን ናብ ግብጺ ኼውርድዎ ኪኸዱ፡ ካብ ጊልዓድ ኪመጹ ረኣዩ። |