Genesis 37:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንጌራ ኺበልዑ ድማ ኮፍ ኢሎም፡ ኣዒንቶም ኣልዒሎም ጠመቱ፡ እንሆ ድማ፡ ቅመማትን ባልምን ከርበን ሒዞም ካብ ጊልዓድ ብዙሓት እስማኤላውያን ምስ ኣግማሎም መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ጀ​ራም ሊበሉ ተቀ​መጡ፤ ዐይ​ኖ​ቻ​ቸ​ው​ንም በአ​ነሡ ጊዜ እነሆ፥ ይስ​ማ​ኤ​ላ​ው​ያን ነጋ​ድ​ያን ከገ​ለ​ዓድ ሲመጡ አዩ፤ ግመ​ሎ​ቻ​ቸ​ውም ሽቱና በለ​ሳን፥ ከር​ቤም ተጭ​ነው ነበር። ወደ ግብፅ ሀገ​ርም ሊያ​ራ​ግፉ ይሄዱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንጀራም ሊበሉ ተቀመጡ፤ ዓይናቸውንም አንሥተው አዩ፥ እነሆም የእስማኤላውያን ነገዶች ወደ ግብፅ ለመውረድ ከገለዓድ መጡ፤ ግመሎቻቸውም ሽቱና በለሳን ከርቤም ተጭነው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምግብ ሊበሉ ተቀመጡ፥ ዓይናቸውንም አንሥተው ሲያዩ፥ እነሆ የእስማኤላውያን ነጋዴዎች ወደ ግብጽ ለመውረድ ከገለዓድ ይመጣሉ፥ ግመሎቻቸውም ሽቱና በለሳን፥ ከርቤም ተጭነው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ቁማ ማናዉ ኡት ደእሽን፥ እስማኤላ አሳቱ ግብጼ ባናዉ ጋላኣደፐ ይያዋንታ ቁ ጊደ በኤድኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጋሉዋን ሳዉዋ፥ ባላሳነ ግያ ልያነ ካርቢያ ጫን ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu k'umaa maanaw utti de'ishshin, Isimaa'eela asatuu Gibs'e baanaw Gala'aadeppe yiyaawantta d'ok'k'u giide be'eeddino; unttunttu barenttu gaaluwaan sawuwaa, balasaane giyaa d'aliyaanne karbbiyaa c'aani wotseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ba qumaa maanaas uttidaashe Isma7eele dere asati Gibxe baanaas Gala7aadeppe yizayta dhoqqu giidi be7ida; istti ba gaamellan sawo, balasaane geetettiza dhalenne karbbe caani woththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ባ ቁማ ማናስ ኡቲዳሼ ኢስማኤሌ ዴሬ ኣሳቲ ጊብጼ ባናስ ጋላኣዴፔ ዪዛይታ ቁ ጊዲ ቤኢዳ፤ ኢስቲ ባ ጋሜላን ሳዎ፥ ባላሳኔ ጌቴቲዛ ሌኔ ካርቤ ጫኒ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ካ ምሽን ሀሳዮና እስማኤላ አሳት ጋላዳፐ ግብፀ ብሽን፥ ቁ ግድ በእዶሶና። ኤንቲ ባንታ ግማለታ ቦላ ሳዉዋ፥ ማድያነ ካርብያ ጫንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti kathi mishin hassayoona Isma7eela asati Galadape Gibxe bishin, dhoqu gidi be7idosona. Enti banta gimaleta bolla sawuwa, madiyanne karbiya caanidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምግባቸውን ለመብላት ተቀመጡ፤ አሻግረው ሲመለከቱም ከገለዓድ የሚመጡ እስማኤላውያን ነጋዴዎች የግመል ጓዝ አዩ። ነጋዴዎቹ ሽቶ፣ በለሳን ከርቤ በግመሎቻቸው ጭነው ወደ ግብፅ የሚወርዱ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ምሳ ለመብላት ተቀመጡ፤ በሚመገቡበትም ጊዜ እስማኤላውያን ነጋዴዎችን በሩቅ አዩ፤ እነርሱም በግመሎቻቸው ቅመማ ቅመም፥ በለሳን፥ ከርቤም ጭነው ከገለዓድ ወደ ግብጽ የሚጓዙ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንጀራ ኽበልዑ ምስ ተቐመጡ፥ እስማኤላውያን ነጋዶ ኻብ ገለዓድ ክመፁ እንተለዉ ረአዩ። ንሳቶም ኣብ ኣግማሎም ሽቱን ቀመምን ከርበን ፅዒኖም ናብ ግብፂ ዝወርዱ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እንጌራ ኺበልዑ ድማ ተቐመጡ። ኣዒንቶም ቋሕ ኣቢሎም ጠመቱ ኣንሆ ኸኣኣ እስማዔላውያን ቃፍላይ ኣግማሎም ሽቱን ቀመምን ከርበን ተጽዒነን ናብ ግብጺ ኼውርድዎ ኪኸዱ፡ ካብ ጊልዓድ ኪመጹ ረኣዩ።