Genesis 37:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ናብ ኣሕዋቱ ምስ መጸ ድማ፡ ንዮሴፍ ካብቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝነበረ ብዙሕ ሕብሪ ዘለዎ ልብሱ ኣውጽእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ዮሴፍ ወደ ወንድሞቹ በቀረበ ጊዜ የለበሳትን በብዙ ኅብር ያጌጠቺውን ቀሚሱን ገፈፉት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ዮሴፍም ወደ ወንድሞቹ በቀረበ ጊዜ የለበሳትን በብዙ ኅብር ያጌጠቺቱን ቀሚሱን ገፈፉት፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ሆነ፥ ዮሴፍም ወደ ወንድሞቹ በቀረበ ጊዜ የለበሳትን በብዙ ኅብር ያጌጠቺቱን ቀሚሱን ገፈፉት፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ባረ እሻቱዋኮ ጋኬዳ ዎደ፥ እ ማዬዳ አሌቄዳ ማዩዋ አፐ ቃር አኬድኖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo bare ishatuwaakko gakkeedda wode, I mayyeedda alleek'k'eedda mayuwaa aappe k'aari akkeeddino; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey ba ishataakko gakkida wode izi may7ida alleqo may7o izappe qaari ekkida; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ባ ኢሻታኮ ጋኪዳ ዎዴ ኢዚ ማይኢዳ ኣሌቆ ማይኦ ኢዛፔ ቃሪ ኤኪዳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ባ እሻታኮ ጋክዳ ዎደ እ ማእዳ አሌቀትዳ ማኡዋ እያፐ ቃር ኤክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi ba ishatako gakida wode I ma77ida alleeqetida ma7uwa iyape qaari ekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍ ወደ ወንድሞቹ እንደ ደረሰ፣ የለበሳትን በኅብረ ቀለማት ያጌጠች እጀ ጠባቡን ገፈፉት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ ወደ ወንድሞቹ በደረሰ ጊዜ ጌጠኛ የሆነውን እጀ ጠባቡን አወለቁበት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ናብ ኣሕዋቱ ምስ በፅሐ፥ ነቲ ተኸዲንዎ ዝነበረ ነዊሕ በዓል ብዙሕ ሕብሪ ፅቡቕ ቀምሹ፥ ቀንጠጥዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኽኣ፡ ዮሴፍ ናብ ኣሕዋቱ መጸ፡ ነቲ ተኸዲንዎ ዝነበረ ቐምሹ እቲ ወለል ዝብል ቀምሽ ቐንጢጦም። |