Genesis 37:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሮቤል ድማ ከምዚ በሎም፦ ናብዛ ኣብ በረኻ ዘላ ዒላ ደርብይዎ እምበር፡ ደም ኣይትፍሰስዎ፡ ኢድኩምውን ኣይትንብርዎ። ንሱ ድማ ካብ ኢዶም ከናግፎ፡ ናብ ኣቦኡ መሊሱ ከረክቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሮቤልም፥ “ደም አታፍስሱ፤ በዚች ምድረ በዳ ባለችው ጕድጓድ ጣሉት፤ ነገር ግን እጃችሁን አትጣሉበት” አላቸው። ሮቤልም እንዲህ ማለቱ ከእጃቸው ሊያድነውና ወደ አባቱ ሊመልሰው ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሮቤል። ደም አታፍስሱ፤ በዚህች ምድረ በዳ ባለችው ጕድጓድ ጣሉት፥ ነገር ግን እጃችሁን አትጣሉበት አላቸው። እንዲህም ማለቱ ከእጃቸው ሊያድነውና ወደ አባቱ ሊመልሰው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ደም አታፍስሱ፥ በዚህች ምድረ በዳ ባለችው ጉድጓድ ጣሉት፥ ነገር ግን እጃችሁን አትጣሉበት” አላቸው። እንዲህም ማለቱ ከእጃቸው ሊያድነውና ወደ አባቱ ሊመልሰው ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሱ ጉሶፕተ፤ አ ህንተንቱ ዎራን ደእያ ሀ ኦላ ግዶ ኦልተ፤ አ ቦላ ኩሽያ ዎፕተ” ያጌዳ። ሮቤል ሀዋ አ ኡንቱንቱፐ አሺደ ጉየ አ አዉዋኮ የዳናዉ ጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Suutsaa gussoppite; Aa hinttenttu woran de'iyaa ha ollaa giddo olite; Aa bolla kushiyaa wotsoppite» yaageedda. Roobeeli hawaa Aa unttunttuppe ashshiide guyye Aa aawuwaakko yeddanaw geedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Suuth gussofte; iza intte bazzon diza ha ollaa giddo yeggite; iza bolla kushe woththofte» gides. Oroobeeley iza istta kusheppe ashshidi guye iza aawaakko yeddanaas qoppides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሱ ጉሶፍቴ፤ ኢዛ ኢንቴ ባዞን ዲዛ ሃ ኦላ ጊዶ ዬጊቴ፤ ኢዛ ቦላ ኩሼ ዎፍቴ» ጊዴስ። ኦሮቤሌይ ኢዛ ኢስታ ኩሼፔ ኣሺዲ ጉዬ ኢዛ ኣዋኮ ዬዳናስ ቆፒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ዎናፐ መላ ቢታን ደእያ ሀ ኦላን የግተ፤ እያ ቦላ ኩሸ ዎፍተ” ያግስ። ሮቤል ሄሳ ግዳይ፥ እያ ኤንታ ኩሸፐ አሽድ ጉየ አዋኮ ዛራናሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | iya wodhanaape mela biittan de7iya ha ollan yeggite; iya bolla kushe wothofite” yaagis. Robeeli hessa giday, iya enta kushepe ashshidi guye aawako zaaranaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰው ደም አታፍስሱ፤ እዚህ ምድረ በዳ፣ ጕድጓድ ውስጥ ጣሉት እንጂ እጃችሁን አታንሡበት።” ሮቤል ይህን ያለው ሕይወቱን ከእጃቸው አትርፎ ወደ አባቱ ሊመልሰው አስቦ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከምትገድሉት ይልቅ በዚህ በበረሓ ባለው ጒድጓድ ውስጥ ጣሉት” አላቸው። ሮቤል ይህን ያለው ከእጃቸው አድኖ ወደ አባቱ ሊመልሰው ፈልጎ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብኢድኩም እኳ ኣይትንክእዎ፤ ኣብዝ በረኻ እዙይ ናብ ዘሎ ጕድጓድ ደርቢይዎ እምበር ደምስ ኣይተፍስሱ” በሎም። ሮቤል ከምዙይ ዝበለ፥ ካብ ኢዶም ኣድሒኑ ናብ ኣቦኡ ኽመልሶ ኢሉ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሮቤል ከኣ ካብ ኢዶም ኣድሒኑ ናብ ኣቦኡ ምእንቲ ኺመልሶ ኢሉ፡ ብኢድ እኳ ኣይትተንክይዎ፡ ኣብዚ በረኻ ኣብ ዘሎ ጓድጓድ ደርብይዎ እምበር ደምሲ ኣይትኽዐው በሎም። |