Genesis 37:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሮቤል ድማ ከምዚ በሎም፦ ናብዛ ኣብ በረኻ ዘላ ዒላ ደርብይዎ እምበር፡ ደም ኣይትፍሰስዎ፡ ኢድኩምውን ኣይትንብርዎ። ንሱ ድማ ካብ ኢዶም ከናግፎ፡ ናብ ኣቦኡ መሊሱ ከረክቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሮቤ​ልም፥ “ደም አታ​ፍ​ስሱ፤ በዚች ምድረ በዳ ባለ​ችው ጕድ​ጓድ ጣሉት፤ ነገር ግን እጃ​ች​ሁን አት​ጣ​ሉ​በት” አላ​ቸው። ሮቤ​ልም እን​ዲህ ማለቱ ከእ​ጃ​ቸው ሊያ​ድ​ነ​ውና ወደ አባቱ ሊመ​ል​ሰው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሮቤል። ደም አታፍስሱ፤ በዚህች ምድረ በዳ ባለችው ጕድጓድ ጣሉት፥ ነገር ግን እጃችሁን አትጣሉበት አላቸው። እንዲህም ማለቱ ከእጃቸው ሊያድነውና ወደ አባቱ ሊመልሰው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ደም አታፍስሱ፥ በዚህች ምድረ በዳ ባለችው ጉድጓድ ጣሉት፥ ነገር ግን እጃችሁን አትጣሉበት” አላቸው። እንዲህም ማለቱ ከእጃቸው ሊያድነውና ወደ አባቱ ሊመልሰው ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሱ ጉሶፕተ፤ አ ህንተንቱ ዎራን ደእያ ሀ ኦላ ግዶ ኦልተ፤ አ ቦላ ኩሽያ ዎፕተ” ያጌዳ። ሮቤል ሀዋ አ ኡንቱንቱፐ አሺደ ጉየ አ አዉዋኮ የዳናዉ ጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Suutsaa gussoppite; Aa hinttenttu woran de'iyaa ha ollaa giddo olite; Aa bolla kushiyaa wotsoppite» yaageedda. Roobeeli hawaa Aa unttunttuppe ashshiide guyye Aa aawuwaakko yeddanaw geedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Suuth gussofte; iza intte bazzon diza ha ollaa giddo yeggite; iza bolla kushe woththofte» gides. Oroobeeley iza istta kusheppe ashshidi guye iza aawaakko yeddanaas qoppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሱ ጉሶፍቴ፤ ኢዛ ኢንቴ ባዞን ዲዛ ሃ ኦላ ጊዶ ዬጊቴ፤ ኢዛ ቦላ ኩሼ ዎፍቴ» ጊዴስ። ኦሮቤሌይ ኢዛ ኢስታ ኩሼፔ ኣሺዲ ጉዬ ኢዛ ኣዋኮ ዬዳናስ ቆፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ዎናፐ መላ ቢታን ደእያ ሀ ኦላን የግተ፤ እያ ቦላ ኩሸ ዎፍተ” ያግስ። ሮቤል ሄሳ ግዳይ፥ እያ ኤንታ ኩሸፐ አሽድ ጉየ አዋኮ ዛራናሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) iya wodhanaape mela biittan de7iya ha ollan yeggite; iya bolla kushe wothofite” yaagis. Robeeli hessa giday, iya enta kushepe ashshidi guye aawako zaaranaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰው ደም አታፍስሱ፤ እዚህ ምድረ በዳ፣ ጕድጓድ ውስጥ ጣሉት እንጂ እጃችሁን አታንሡበት።” ሮቤል ይህን ያለው ሕይወቱን ከእጃቸው አትርፎ ወደ አባቱ ሊመልሰው አስቦ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከምትገድሉት ይልቅ በዚህ በበረሓ ባለው ጒድጓድ ውስጥ ጣሉት” አላቸው። ሮቤል ይህን ያለው ከእጃቸው አድኖ ወደ አባቱ ሊመልሰው ፈልጎ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብኢድኩም እኳ ኣይትንክእዎ፤ ኣብዝ በረኻ እዙይ ናብ ዘሎ ጕድጓድ ደርቢይዎ እምበር ደምስ ኣይተፍስሱ” በሎም። ሮቤል ከምዙይ ዝበለ፥ ካብ ኢዶም ኣድሒኑ ናብ ኣቦኡ ኽመልሶ ኢሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሮቤል ከኣ ካብ ኢዶም ኣድሒኑ ናብ ኣቦኡ ምእንቲ ኺመልሶ ኢሉ፡ ብኢድ እኳ ኣይትተንክይዎ፡ ኣብዚ በረኻ ኣብ ዘሎ ጓድጓድ ደርብይዎ እምበር ደምሲ ኣይትኽዐው በሎም።