Genesis 37:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ ኪድ ንኣሕዋትካን መጓሰን ጽቡቕ እንተ ዀይኑ ርአ። ከም ብሓድሽ ድማ ቃል ኣምጽኡለይ። ካብ ጎልጎል ኬብሮን ድማ ሰደዶ፡ ናብ ሴኬም ድማ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “ሄደህ ወንድሞችህና በጎቹ ደኅና እንደ ሆኑ እይ፤ ወሬአቸውንም አምጣልኝ” አለው። ወደ ኬብሮንም ቆላ ላከው፤ ወደ ሴኬምም መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ሄደህ ወንድሞችህና በጎቹ ደኅና እንደ ሆኑ እይ፥ ወሬአቸውንም አምጣልኝ አለው። እንዲህም ከኬብሮን ቈላ ሰደደው፥ ወደ ሴኬምም መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ “ሄደህ ወንድሞችህና በጎቹ ደኅና እንደ ሆኑ እይ፥ ወሬአቸውንም አምጣልኝ” አለው። በዚህ ዓይነት ከኬብሮን ሸለቆ ላከው፥ ወደ ሴኬምም መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ አ፥ “ባ፤ ነ እሻቱዋነ ዉዲ ሳራ ግድያዋ በአ፤ ኡንቱንቱባ ታዉ ኦዳሳ” ያጌዳ። አ ከብሮና ድልባፐ ኪቴዳ። እ ሰኬማ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I Aa, «Ba; ne ishatuwaanne wudii sara gidiyaawaa be'a; unttunttubaa taw odaasa» yaageedda. Aa Kebroona dilbbaappe kiitteedda. I Sekeema beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobeykka, «Baada ne ishatinne mehey saro dizaakko be7a yaada istta hanota taas yoota» giidi iza Kebroone shoobba kiittiin izi Seekeeme bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይካ፥ «ባዳ ኔ ኢሻቲኔ ሜሄይ ሳሮ ዲዛኮ ቤኣ ያዳ ኢስታ ሃኖታ ታስ ዮታ» ጊዲ ኢዛ ኬብሮኔ ሾባ ኪቲን ኢዚ ሴኬሜ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ እያኮ፥ “ባዳ ነ እሻትነ መሄይ ሳሮ ግደይሳ በአዳ ኤንታባ ታዉ ያዳ ኦዳ” ያግድ ዮሰፋ ከብሮና ዛንጋራፐ ኪትስ። ዮሰፍ ኪተትድ ሴከማ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I iyako, “Bada ne ishatinne mehey saro gideysa be7ada entaba taw yada oda” yaagidi Yoosefa Kebroona zangaarape kiittis. Yoosefi kiitetidi Seekema bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም፣ “ሄደህ ወንድሞችህም፣ መንጎቹም ደኅና መሆናቸውን አይተህ ወሬያቸውን አምጣልኝ” አለው፤ ከኬብሮንም ሸለቆ ወደ ሴኬም ላከው። ዮሴፍም ሴኬም በደረሰ ጊዜ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አባቱም “በል እንግዲህ ሂድና የወንድሞችህንና የመንጋዎቹን ደኅንነት አይተህ ንገረኝ” አለው። በዚህ ዐይነት እስራኤል ዮሴፍን ከኬብሮን ሸለቆ ላከው። ዮሴፍም ሴኬም ደረሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኡ ኸዓ “ኪድ እሞ ኣሕዋትካ ደሓን እንተ ሃልዮም፥ እተን ጥሪትውን ደሓን እንተ ሃልየን ርኢኻ፥ ወረኦም ኣምፅአለይ” ኢሉ፥ ካብ ሩባ ኬብሮን ለኣኾ። ንሱ ኸዓ ናብ ሴኬም በፅሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪድ እሞ፡ እቶም ኣሕዋትካ ደሓን እንተለው፡ እተን ጤለበጊዕውን ደሓን እንተለዋ ርኤ፡ ቃል ድማ ምለሰለይ በሎ፡ ከምዚ ገይሩ ኻብ ለሰ ኬብሮን ለኣኾ። ንሱ ኽኣ ናብ ሴኬም መጸ። |