Genesis 37:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ ኪድ ንኣሕዋትካን መጓሰን ጽቡቕ እንተ ዀይኑ ርአ። ከም ብሓድሽ ድማ ቃል ኣምጽኡለይ። ካብ ጎልጎል ኬብሮን ድማ ሰደዶ፡ ናብ ሴኬም ድማ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “ሄደህ ወን​ድ​ሞ​ች​ህና በጎቹ ደኅና እንደ ሆኑ እይ፤ ወሬ​አ​ቸ​ው​ንም አም​ጣ​ልኝ” አለው። ወደ ኬብ​ሮ​ንም ቆላ ላከው፤ ወደ ሴኬ​ምም መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ሄደህ ወንድሞችህና በጎቹ ደኅና እንደ ሆኑ እይ፥ ወሬአቸውንም አምጣልኝ አለው። እንዲህም ከኬብሮን ቈላ ሰደደው፥ ወደ ሴኬምም መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም፦ “ሄደህ ወንድሞችህና በጎቹ ደኅና እንደ ሆኑ እይ፥ ወሬአቸውንም አምጣልኝ” አለው። በዚህ ዓይነት ከኬብሮን ሸለቆ ላከው፥ ወደ ሴኬምም መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ አ፥ “ባ፤ ነ እሻቱዋነ ዉዲ ሳራ ግድያዋ በአ፤ ኡንቱንቱባ ታዉ ኦዳሳ” ያጌዳ። አ ከብሮና ድልባፐ ኪቴዳ። እ ሰኬማ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I Aa, «Ba; ne ishatuwaanne wudii sara gidiyaawaa be'a; unttunttubaa taw odaasa» yaageedda. Aa Kebroona dilbbaappe kiitteedda. I Sekeema beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobeykka, «Baada ne ishatinne mehey saro dizaakko be7a yaada istta hanota taas yoota» giidi iza Kebroone shoobba kiittiin izi Seekeeme bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይካ፥ «ባዳ ኔ ኢሻቲኔ ሜሄይ ሳሮ ዲዛኮ ቤኣ ያዳ ኢስታ ሃኖታ ታስ ዮታ» ጊዲ ኢዛ ኬብሮኔ ሾባ ኪቲን ኢዚ ሴኬሜ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ እያኮ፥ “ባዳ ነ እሻትነ መሄይ ሳሮ ግደይሳ በአዳ ኤንታባ ታዉ ያዳ ኦዳ” ያግድ ዮሰፋ ከብሮና ዛንጋራፐ ኪትስ። ዮሰፍ ኪተትድ ሴከማ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I iyako, “Bada ne ishatinne mehey saro gideysa be7ada entaba taw yada oda” yaagidi Yoosefa Kebroona zangaarape kiittis. Yoosefi kiitetidi Seekema bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም፣ “ሄደህ ወንድሞችህም፣ መንጎቹም ደኅና መሆናቸውን አይተህ ወሬያቸውን አምጣልኝ” አለው፤ ከኬብሮንም ሸለቆ ወደ ሴኬም ላከው። ዮሴፍም ሴኬም በደረሰ ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አባቱም “በል እንግዲህ ሂድና የወንድሞችህንና የመንጋዎቹን ደኅንነት አይተህ ንገረኝ” አለው። በዚህ ዐይነት እስራኤል ዮሴፍን ከኬብሮን ሸለቆ ላከው። ዮሴፍም ሴኬም ደረሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቦኡ ኸዓ “ኪድ እሞ ኣሕዋትካ ደሓን እንተ ሃልዮም፥ እተን ጥሪትውን ደሓን እንተ ሃልየን ርኢኻ፥ ወረኦም ኣምፅአለይ” ኢሉ፥ ካብ ሩባ ኬብሮን ለኣኾ። ንሱ ኸዓ ናብ ሴኬም በፅሐ።
Amharic Tigrinya 2011 ኪድ እሞ፡ እቶም ኣሕዋትካ ደሓን እንተለው፡ እተን ጤለበጊዕውን ደሓን እንተለዋ ርኤ፡ ቃል ድማ ምለሰለይ በሎ፡ ከምዚ ገይሩ ኻብ ለሰ ኬብሮን ለኣኾ። ንሱ ኽኣ ናብ ሴኬም መጸ።