Genesis 37:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እስራኤል ንዮሴፍ፡ ኣሕዋትካ ኣብ ሴኬም መጓሰ ኣየዕብዩንዶ ኣይኰኑን፧ ንዓ ናብኦም ክሰደካ እየ። ንሱ ድማ፡ እንሆ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም ዮሴ​ፍን፥ “ወን​ድ​ሞ​ችህ በሴ​ኬም በጎ​ችን የሚ​ጠ​ብቁ አይ​ደ​ሉ​ምን? ወደ እነ​ርሱ እል​ክህ ዘንድ ና” አለው። እር​ሱም፥ “እሺ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ዮሴፍን። ወንድሞችህ በሴኬም በጎችን የሚጠብቁ አይደሉምን? ወደ እነርሱ እልክህ ዘንድ ና አለው። እርሱም። እነሆኝ አለው ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም ዮሴፍን፦ “ወንድሞችህ በሴኬም በጎችን እየጠበቁ አይደሉምን? ወደ እነርሱ እንድልክህ ና” አለው። እርሱም “እነሆኝ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤሊ ዮሴፋ፥ “ነ እሻቱ ሰኬማን ዉድያ ሄምያዋ ኤራሳ። ሃያ፤ ታን ኔና ኡንቱንቱኮ ኪታና” ያጌዳ። ዮሴፎ፥ “ኤኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelii Yooseefa, «Ne ishatuu Sekeeman wudiyaa heemiyaawaa eraasa. Haaya; taani neena unttunttukko kiittana» yaageedda. Yooseefo, «Eeno» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeley Yooseefe, «Ne ishati Seekeemen mehe heemmizayssa ne eraasa; haa ya; ta nena isttako kiittana» gides. Yooseefeykka, «Ero» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌይ ዮሴፌ፥ «ኔ ኢሻቲ ሴኬሜን ሜሄ ሄሚዛይሳ ኔ ኤራሳ፤ ሃ ያ፤ ታ ኔና ኢስታኮ ኪታና» ጊዴስ። ዮሴፌይካ፥ «ኤሮ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለይ ዮሰፋ፥ “ነ እሻት ሴከማን መሄታ ሄመይሳ ኤራሳ። ሃያ፥ ታኒ ነና ኤንታኮ ኪታና” ያግስ። ዮሰፍካ፥ “ኤሮ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeley Yoosefa, “Ne ishati Seekeman meheta heemmeysa eraasa. Haaya, taani nena entako kiittana” yaagis. Yoosefika, “Ero” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤልም ዮሴፍን “እንደምታውቀው ወንድሞችህ መንጎቹን በሴኬም አካባቢ አሰማርተዋል፤ በል ተነሥ፣ ወደ እነርሱ ልላክህ።” አለው። ዮሴፍም “ይሁን እሺ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤልም ዮሴፍን “እነሆ፥ ወንድሞችህ መንጋውን ይዘው ወደ ሴኬም መሰማራታቸውን ታውቃለህ፤ ስለዚህ ወደ እነርሱ ልልክህ እፈልጋለሁ” አለው። ዮሴፍም “እሺ እሄዳለሁ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስራኤል ከዓ ንዮሴፍ “ኣሕዋትካ ኣብ ሴኬም ይጓስዩዶ ኣይኮኑን? ሕዚ ኸዓ ነዓ፤ ናብኣቶም ክልእኸካ” በሎ። ዮሴፍ ድማ “እኒሀኹ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ከኣኣ ንዮሴፍ ኣሕዋትካ ደኣ ኣብ ሴኬምዶ ይጓስዩ አየለውን፡ ናዓ ናባታቶም ክሰደካ በሎ። ንሱ ኽኣ ኣኔኹ በሎ።