Genesis 37:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሕዋቱ ኣብ ሴኬም መጓሰ ኣቦኦም ኪጓስዩ ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወንድሞቹም በሴኬም የአባታቸውን በጎች ይጠብቁ ዘንድ ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንድሞቹ በሴኬም የአባታቸውን በጎች ይጠብቁ ዘንድ ሄዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወንድሞቹ በሴኬም የአባታቸውን በጎች ይጠብቁ ዘንድ ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ጋላስ አ እሻቱ ሰኬማ ማታን ባረንቱ አዉዋ ዶርሳ ሄማናዉ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti gallassi Aa ishatuu Sekeema matan barenttu aawuwaa dorssaa heemanaw beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas iza ishati Seekeeme achchan ba aawaa meheta heemmanaas biin, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ጋላስ ኢዛ ኢሻቲ ሴኬሜ ኣቻን ባ ኣዋ ሜሄታ ሄማናስ ቢን፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ጋላስ እያ እሻት ሴከማን ባንታ አዋ መሄታ ሄማናዉ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas iya ishati Seekeman banta aawa meheta heemmanaw bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በኋላ የዮሴፍ ወንድሞች የአባታቸውን በጎችና ፍየሎች ለማሰማራት ወደ ሴኬም አካባቢ ሄዱ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ቀን የዮሴፍ ወንድሞች የአባታቸውን መንጋዎች ይዘው ወደ ሴኬም ተሰማሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሕዋት ዮሴፍ ጥሪት ኣቦኣቶም ክጓስዩ ናብ ሴኬም ከይዶም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሕዋቱ ድማ ጤለበጊዕ ኣቦኣኦም ኪጓስቱ ናብ ስኬም ከዱ። |