Genesis 36:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሃብቶም ካብቲ ብሓንሳብ ኪነብሩ ዚኽእሉ ንላዕሊ እዩ ነይሩ። እታ ጓኖት ዝነበሩላ ምድሪ ድማ ብሰንኪ ጥሪቶም ክጻወሮ ኣይከኣለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከብ​ታ​ቸው ስለ​በዛ በአ​ን​ድ​ነት ይቀ​መጡ ዘንድ አል​ቻ​ሉም፤ በእ​ን​ግ​ድ​ነት የተ​ቀ​መ​ጡ​ባ​ትም ምድር ከከ​ብ​ታ​ቸው ብዛት የተ​ነሣ ልት​በ​ቃ​ቸው አል​ቻ​ለ​ችም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከብታቸው ስለ በዛ በአንድነት ይቀመጡ ዘንድ አልቻሉም፤ በእንግድነት የተቀመጡባትም ምድር ከከብታቸው ብዛት የተነሣ ልትበቃቸው አልቻለችም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከብታቸው ስለ በዛ በአንድነት ይቀመጡ ዘንድ አልቻሉም፥ በእንግድነት የተቀመጡባትም ምድር ከከብታቸው ብዛት የተነሣ ልትበቃቸው አልቻለችም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ማጹ ዳሬዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ እትፐ ደአናዉ ዳንዳይበይክኖ፤ ኡንቱንቱ መሂ ዳሬዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ደእያ ቢታይ ኡንቱንቱ መህያው ግዳናዉ ዳንዳይቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu mas'uu dareedda diraw, unttunttu ittippe de'anaw danddayibeykkino; unttunttu mehii dareedda diraw, unttunttu de'iyaa biittay unttunttu mehiyaw gidanaw danddayibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta haaroy darida gishshas istti issife de7anaas dandaybeettenna; mehey isttas darida gishshas istti diza derey istta nam7atas gidanaas dandaybeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ሃሮይ ዳሪዳ ጊሻስ ኢስቲ ኢሲፌ ዴኣናስ ዳንዳይቤቴና፤ ሜሄይ ኢስታስ ዳሪዳ ጊሻስ ኢስቲ ዲዛ ዴሬይ ኢስታ ናምኣታስ ጊዳናስ ዳንዳይቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ሻሎይ ዳርዳ ግሾ፥ ኤንቲ እስፈ ዳናዉ ዳንዳእቦኮና። ኤንታ መሄይ ዳርዳ ግሾ፥ ኤንቲ ደእያ ቢታይ ኤንታ ናምኣስ ግዶና እፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta shaloy darida gisho, enti issife daanaw danda7ibookona. Enta mehey darida gisho, enti de7iya biittay enta nam7aas gidonna ixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብዙ ሀብት ስለ ነበራቸው አብረው መኖር አልቻሉም፤ የነበሩበትም ስፍራ ከከብቶቻቸው ብዛት የተነሣ ሊበቃቸው አልቻለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም ያደረገበት ምክንያት እርሱና ያዕቆብ ብዙ ንብረት ስለ ነበራቸው፥ የሚሰፍሩበት ምድር ለሁለት ስላልበቃ ነው፤ ሁለቱም ብዙ እንስሶች ስለ ነበሩአቸው አብረው ለመኖር አልቻሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጥሪቶም በዚሑ ስለ ዝነበረ ብሓደ ኽቕመጡ ኣይከኣሉን። ብዝሒ ኸፍቲ ስለ ዝነበሮም ድማ እታ ተቐሚጦምዋ ዝነበሩ ምድሪ ኽትኣኽሎም ኣይከኣለትን።
Amharic Tigrinya 2011 ብሓደ ኸይቅመጡ እቲ ጥሪቶም በዚሑ ነበረ እሞ፡ ብምኽንያት ማሎም ድማ እታ ምድሪ ሰደቶም ክትጾሮም ኣይከኣኣለትን።