Genesis 36:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤሳው ኣንስቱን ደቁን ኣዋልዱን ንዅሎም ህዝቢ ቤቱን ጥሪቱን ንዅሉ እንስሳታቱን ንዅሉ እቲ ኣብ ምድሪ ከነኣን ዝረኸቦ ንብረቱን ወሰደ። ካብ ቅድሚ ሓዉ ያእቆብ ድማ ናብታ ሃገር ኣተወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዔሳውም ሚስቶቹን፥ ወንዶች ልጆቹንና ሴቶች ልጆቹን፥ ቤተ ሰቡንም ሁሉ፥ እንስሶቹንም ሁሉ፥ በከነዓንም ሀገር ያገኘውን ገንዘቡን ሁሉ ይዞ ከወንድሙ ከያዕቆብ ፊት ከከነዓን ሀገር ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዔሳውም ሚስቶቹን ወንዶች ልጆቹንና ሴቶች ልጆቹን ቤተሰቡንም ሁሉ ከብቱንም ሁሉ እንስሶቹንም ሁሉ በከነዓንም አገር ያገኘውን ሁሉ ይዞ ከወንድሙ ከያዕቆብ ፊት ወደ ሌላ አገር ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዔሳውም ሚስቶቹን፥ ወንዶች ልጆቹንና ሴቶች ልጆቹን፥ ቤተሰቡንም ሁሉ፥ እንስሶቹንም ሁሉ፥ በከነዓንም ሀገር ያገኘውን ንብረቱን ሁሉ ይዞ ከወንድሙ ከያዕቆብ ራቅ ወዳለ ቦታ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤሳይ ባረ ማቼቱዋ፥ ባረ አቱማ ናናነ ማጫ ናና፥ ባረ ሶ አሳ ኡባ፥ ባረ ሚዛቱዋነ ባረ መህያ ኡባ ካናነ ጋድያን እ ሞዴዳዋ ኡባ አኪደ፥ ባረ እሻ ያቆባፐ ሃክያ ጋድያ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eesay bare machchetuwaa, bare attuma naanaanne mac'c'a naanaa, bare soo asaa ubbaa, bare miizzatuwaanne bare mehiyaa ubbaa Kanaane gadiyaan I mooddeeddawaa ubbaa akkiidde, bare ishaa Yaak'oobappe haakkiyaa gadiyaa beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eesawey ba machcheta, ba attuma naytanne macca nayta, baso as ubbaa ba miizatanne ba mehe ubbaa Kanaane biittan izi haaridayssa ubbaa ekkidi ba isha Yaaqoobeppe haakki bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሳዌይ ባ ማቼታ፥ ባ ኣቱማ ናይታኔ ማጫ ናይታ፥ ባሶ ኣስ ኡባ ባ ሚዛታኔ ባ ሜሄ ኡባ ካናኔ ቢታን ኢዚ ሃሪዳይሳ ኡባ ኤኪዲ ባ ኢሻ ያቆቤፔ ሃኪ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤሳዌይ ባ ማቸታ፥ ባ አደ ናይታነ ማጫ ናይታ፥ ባ ሶ አሳ ኡባ፥ ባ ሚዛነ ባ ሀራ መሄ ኡባ ካናነ ቢታን ሃርዳባ ኡባ ኤክድ ባ እሻ ያይቆባፐ ሃክድ ሀራ ቢታ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eesawey ba macheta, ba adde naytanne macca nayta, ba soo asa ubbaa, ba miizanne ba hara mehe ubbaa Kanaane biittan haaridaba ubbaa ekidi ba isha Yayqoobape haakidi hara biitta bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዔሳው ሚስቶቹን፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆቹን፣ ቤተ ሰቦቹን በሙሉ እንደዚሁም የቀንድ ከብቶቹንና ሌሎቹንም እንስሳት ሁሉ በከነዓን ምድር ያፈራውን ሀብት እንዳለ ይዞ ከወንድሙ ከያዕቆብ ራቅ ወዳለ ቦታ ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዔሳው ሚስቶቹን ወንዶችና ሴቶች ልጆቹን፥ በቤቱ የሚገኙትን ሰዎች ሁሉ መንጋዎቹንና ሌሎቹንም ከብቶች ሁሉ፥ በከነዓን ሳለ ያፈራውን ንብረት ሁሉ ይዞ ከወንድሙ ከያዕቆብ ራቅ ወዳለ ቦታ ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤሳው፥ ኣንስትን፥ ኣወዳትን ኣጓላትን ደቁ፥ ኵሉ ስድራ ቤቱን ከፍቱን፥ ኵሉ እንስሳኡን፥ ኵሉ ኣብ ምድሪ ከነዓን ዘጥረዮ ገንዘቡን ሒዙ፥ ካብ ያእቆብ ሓዉ ርሒቑ ናብ ካልእ ሃገር ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤሳው ኣንስቱን ኣወዳቱን ኣዋልዱን ኩሉ ስድራቤቱን ማሉን ኩሉ እንስስኡን ኣብ ምድሪ ኸነኣን ዘጥረዮ ኹሉ ጘንዘቡን ወሰደ፡ ካብ ቅድሚ ያእቆብ ሓው ኸኣ ናብ ካልእ ምድሪ ኸደ። |