Genesis 36:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦሆሊባማ ድማ ንየሱስን ንያኣለምን ንቆራሕን ወለደት። እዚኣቶም እቶም ኣብ ምድሪ ከነኣን ዝተወልዱሉ ደቂ ኤሳው እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤሌባማም ዮሔልን፥ ይጉሜልን፥ ቆሬንም ወለደች። በከነዓን ምድር የተወለዱለት የዔሳው ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አህሊባማም የዑስን፥ የዕላምን፥ ቆሬን ወለደች፤ በከነዓን ምድር የተወለዱለት የዔሳው ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኦሆሊባማም የዑሽን፥ ያዕላምን፥ ቆሬን ወለደች። በከነዓን ምድር የተወለዱለት የዔሳው ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦሆሊባማ ያኡሻ፥ ያእላማነ ቆራሀ የላዱ፤ ካናነ ጋድያን ኤሳዉ የለቴዳ አቱማ ናናይ ሀዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Oholiibaama Ya'uusha, Yaa'ilaamanne K'oraaha yelaaddu; Kanaane gadiyaan Eesaw yeletteedda attuma naanay hawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oholibaame Ya7uushe, Ya7ilaamenne Qoore yeladus; Kanaane biittan Eesawes yelettida attuma nayti haytantta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሆሊባሜ ያኡሼ፥ ያኢላሜኔ ቆሬ ዬላዱስ፤ ካናኔ ቢታን ኤሳዌስ ዬሌቲዳ ኣቱማ ናይቲ ሃይታንታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦሆልባማ የኡሳ፥ ያእላማነ ቆረ የላሱ። ካናነ ቢታን ኤሳዌስ የለትዳ አደ ናይት ሀይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oholbaama Ye7usa, Ya7ilamanne Qore yelasu. Kanaane biittan Eesawes yeletida adde nayti haysata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደዚሁም አህሊባማ የዑስን፣ የዕላምንና ቆሬን ወለደችለት፤ እነዚህ ዔሳው በከነዓን አገር የወለዳቸው ልጆች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኦሆሊባማም የዑሻን፥ ያዕላምንና ቆሬን ወለደችለት። እነዚህ ሁሉ ለዔሳው በከነዓን ምድር የተወለዱለት ልጆች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣህሊባማ ንየዑስን ንያዕላምን ንቆሬን ወለደት። እዚኣቶም ኣብ ምድሪ ከነዓን ዝተወለዱ ደቂ ኤሳው እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኦሆሊባማን የዑስን ያዕላምን ቆራሕን ወለደት። እዚእቶም ኣብ ምድሪ ኸነኣን እተወልዱሉ ደቂ ኤሳው እዮም። |