Genesis 36:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣስማት እቶም ካብ ኤሳው ዝመጹ መሳፍንቲ፡ ከከም ዓሌቶም፡ ከከም ስፍራኦምን ከከም ስሞምን እዚ እዩ። ልኡል ቲምና፡ ልኡል ኣልቫ፡ ልኡል ጀተት፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዔሳውም የመሳፍንቱ ስም በየነገዳቸው፥ በየስፍራቸው፥ በያገራቸውና በየሕዝባቸው ይህ ነው፤ ትምናዕ መስፍን፥ ዓልዋ መስፍን፥ ኤቴት መስፍን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዔሳውም የአለቆቹ ስም በወገናቸው በስፍራቸው በስማቸውም ይህ ነው፤ ቲምናዕ አለቃ፥ ዓልዋ አለቃ፥ የቴት አለቃ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዔሳውም የአለቆቹ ስም በወገናቸው፥ በስፍራቸውም፥ በስማቸው ይህ ነው፦ ቲምናዕ አለቃ፥ ዓልዋ አለቃ፥ የቴት አለቃ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤሳ የለታ ካፓቱ ባረንቱ ያራን ያራን፥ ባረንቱ ሳኣን ኤለካ ባረንቱ ሱንን ሱንን ሀዋንታ፤ ትምናአ፥ አልዋ፥ የቴታ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eesaa yeletaa kaappatuu barenttu yaran yaran, barenttu sa'aan ellekka barenttu suntsan suntsan hawantta; Timinaa'a, Aliwa, Yeteeta, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eesawe yeleta halaqati ba qommon qommon ba sunththan sunththan haytantta; Teminaa7e, Aliwa, Yeteete, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሳዌ ዬሌታ ሃላቃቲ ባ ቆሞን ቆሞን ባ ሱንን ሱንን ሃይታንታ፤ ቴሚናኤ፥ ኣሊዋ፥ ዬቴቴ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤሳዌ የለታ ሀላቃት ባንታ ያራን ያራን፥ ባንታ በሳን በሳን ባንታ ሱንን ሱንን ሀይሳታ፤ ትምና፥ አልዋ፥ የተታ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eesawe yeleta halaqati banta yaran yaran, banta bessan bessan banta sunthan sunthan haysata; Timina, Aliwa, Yeteta, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዔሳው የተገኙት የነገድ አለቆች ስም፣ እንደየነገዳቸውና እንደየአገራቸው ይህ ነው፦ ቲምናዕ፣ ዓልዋ፣ የቴት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚከተሉትም የዔሳው ዘር የነገድ አለቆች በየጐሣቸው ስምና በየሚኖሩበት ቦታ ስም ይጠራሉ፤ ቲምናዕ፥ ዐልዋ፥ ዬቴት፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሹመኛታት ኤሳው በብስሞም፥ በብዓሌታቶም፥ በብሃገሮም እዞም ዝስዕቡ እዮም፦ ሹም ቲምናዕ፥ ሹም ዓልዋ፥ ሹም የቴት፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስም ሹማምቲ ኤሳው በብዓሌቶም፡ በቦታኦም፡ በብስሞም እዚ እዩ፡ ሹም ቲምናዕ፡ ሹምዓልዋ፡ ሹም የቴት። |