Genesis 36:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዓል ሃናን ወዲ ኣክቦር ሞተ፡ ኣብ ክንድኡ ድማ ሃዳር ነገሰ። ስም ከተማኡ ድማ ፓው ነበረ። ስም ሰበይቱ ድማ መሄታቤል ጓል ማትሬድ ጓል መሳሃብ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአክቦር ልጅ በአልሐናንም ሞተ፤ በእርሱም ፈንታ አዳር ነገሠ፤ የከተማውም ስም ፎጎር ነው፤ ሚስቱም የሜዛአብ ልጅ መጥሬድ የወለደቻት ምኤጠብኤል ትባላለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዓክቦር ልጅ በኣልሐናንም ሞተ፥ በስፍራውም ሃዳር ነገሠ፤ የከተማውም ስም ፋዑ ነው፤ ሚስቱም የሜዛሃብ ልጅ መጥሬድ የወለደቻት መሄጣብኤል ትባላለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዓክቦር ልጅ በኣል-ሐናንም ሞተ፥ በስፍራውም ሃዳር ነገሠ፥ የከተማውም ስም ፋዑ ነው፥ ሚስቱም የሜዛሃብ ልጅ ማጥሬድ የወለደቻት መሄጣብኤል ትባል ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አክቦራ ናኣ ባኣልሀናን ሀይቂና፥ ሀዳር ካተቴዳ፤ አ ካታማ ሱንይ ፓኡ ጌተቴ፤ አ ማቻታ መዛሃባ ናታ ማጽሬዳ የሌዳ ማሄጻብኤሎ ጌተታዉ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akiboora na'aa Ba'aalihanaani hayk'k'ina, Hadaari kaateteedda; Aa katamaa suntsay Paa'u geetettee; Aa machata Mezaahaaba naatta Maas'ireeda yeleedda Mahes'aabi'eelo geetettaw. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akiboore naa Ba7aali-Hanaaney hayqqiin Hadaarey kawotides; iza katamaa sunththi Paa7u geetettees; iza machchiya Mezahaabe nayo Maxireeda yelida Mahexabi7eelo geetettawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣኪቦሬ ና ባኣሊ-ሃናኔይ ሃይቂን ሃዳሬይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ካታማ ሱን ፓኡ ጌቴቴስ፤ ኢዛ ማቺያ ሜዛሃቤ ናዮ ማጺሬዳ ዬሊዳ ማሄጻቢኤሎ ጌቴታዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አክቦራ ናአ ባአል-ሀናን ሀይቅን፥ ሀዳድ ካዎትስ፤ እያ ካታማ ሱንይ ፓኡ ጌተቴስ፤ እያ ማችያ መዛሃባ ናእያ ማፅሬዳ የልዳ ማሄፃቤሎ ጌተታዉሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akboora na7a Ba7al-Hanani hayqin, Hadaadi kawotis; iya katamaa sunthay Paa7u geetetees; iya machiya Mezahaaba na7iya Maxireeda yelida Mahexabeelo geetetawusu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዓክቦር ልጅ በኣልሐናን ሲሞት፣ ሃዳር በምትኩ ነገሠ፤ የከተማውም ስም ፋዑ ይባል ነበር፤ የሚስቱም ስም መሄጣብኤል ሲሆን፣ እርሷም የሜዛሃብ ልጅ መጥሬድ የወለደቻት ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዐክቦር ልጅ ባዓል ሐናንም በሞተ ጊዜ ሀዳር በእርሱ እግር ተተክቶ ነገሠ፤ የነገሠባትም ከተማ ፋዑ ትባል ነበር፤ ሚስቱም የሜዛሃብ ልጅ ማጥሬድ የወለደቻት መሄጣብኤል ትባል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በዓልሓናን ወዲ ኣክቦር ምስ ሞተ፥ ሃዳር ተኪኡ ነገሰ። ከተማኡ ድማ ፋዑ ትበሃል ነበረት። ሰበይቱ ኸዓ ሜሄጣብኤል ትበሃል ነበረት። ንሳ ጓል መጥሬድ ወዲ ሜዛሃብ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በዓልሓናን ወዲ ኣኽቦር ድማ ሞተ ሃዳር ከኣ ኣብ ክንዳኡ ነገሰ። ስም ከተማኡ ድማ ጳዑ ነበረ፡ ስም ሰበይቱ ኸኣ ሜሄጣብኤል እዩ፡ ንሳ ጓል ማጥሬድ ጓል ሜዛሃብ እያ። |