Genesis 36:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሑሳም ሞተ፡ ኣብ ክንድኡ ንሚድያናውያን ኣብ መሮር ሞኣብ ዝሰዓረ ሃዳድ ወዲ በዳድ ድማ ነገሰ። ስም ከተማኡ ድማ ዓዊት ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሑሳምም ሞተ፤ በእርሱም ፈንታ የምድያምን ሰዎች በሞዓብ ሜዳ የገደለ የቤዳድ ልጅ አዳድ ነገሠ፤ የከተማዋም ስም ዓዊት ተባለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሑሳምም ሞተ፥ በስፍራውም የምድያምን ሰዎች በሞዓብ ሜዳ የመታ የባዳድ ልጅ ሃዳድ ነገሠ፤ የከተማውም ስም ዓዊት ተባለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሑሻምም ሞተ፥ በስፍራውም የምድያምን ሰዎች በሞዓብ ሜዳ የመታ የቤዳድ ልጅ ሃዳድ ነገሠ፥ የከተማውም ስም ዓዊት ተባለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሁሻም ሀይቂና፥ ባዳዳ ናአይ ሀዳድ፥ ምድያማ አሳ ሞኣበ ጋድያን ጾኔዳዌ ካተቴዳ፤ አ ካታማ ሱንይ አዊታ ጌተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hushaami hayk'k'ina, Badaada na'ay Hadaadi, Midiyaama asaa moo'aabe gadiyaan s'ooneeddawe kaateteedda; Aa katamaa suntsay Awiita geetetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hushamey hayqqiin Midiyaame asata Mo7aabe biittan xoonida Badaade naa Hadaadey, kawotides; iza katamaa sunththi Awite geetettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሁሻሜይ ሃይቂን ሚዲያሜ ኣሳታ ሞኣቤ ቢታን ጾኒዳ ባዳዴ ና ሃዳዴይ፥ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ካታማ ሱን ኣዊቴ ጌቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሁሳም ሀይቅን፥ ባዳዳ ናአይ ሀዳድ፥ ምድያመታ ሞአበ ቢታን ፆንዳይስ ካዎትስ፤ እያ ካታማ ሱንይ አዊታ ጌተትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Husami hayqin, Badada na7ay Hadaadi, Midiyaameta Moo7abe biittan xoonidaysi kawotis; iya katamaa sunthay Awiita geetetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሑሳም ሲሞት፣ የምድያምን ሰዎች በሞዓብ ምድር ድል ያደረጋቸው የባዳድ ልጅ ሃዳድ በምትኩ ነገሠ፤ የከተማውም ስም ዓዊት ይባል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሑሻምም በሞተ ጊዜ የምድያምን ሰዎች በሞአብ ሜዳ ድል የመታው የበዳድ ልጅ ሀዳድ በእርሱ ተተክቶ ነገሠ፤ የነገሠባትም ከተማ ዐዊት ትባል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሑሳም ምስ ሞተ ድማ፥ ሃዳድ ወዲ በዳድ፥ እቲ ንሰብ ምድያም ኣብ ጐልጐል ሞኣብ ዝሰዓረ፥ ተኪኡ ነገሰ፤ ከተማኡ ድማ ዓዊት ትበሃል ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሑሻም ድማ ሞተ። ሃዳድ ወዲ በዳድ፡ እቲ ንሰብ ሚድያን ኣብ መሮር ሞኣብ ዝሰዕውረ፡ ኣብ ክንዳኡ ነገሰ። ስም ከተማኡ ድማ ዓዊት ነበረ። |