Genesis 36:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚኣቶም ደቂ ጽብዖን እዮም። ኣጃን ኣናን፥ እታ ኣና እያ ነተን በቕሊ ኣብ በረኻ ዝረኸበት ኣእዱግ ኣቡኡ ዚብዖን ክምገብ ከሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሳባቅ ልጆችም እነዚህ ናቸው፤ ኢኣ፥ ዓናን፤ ይህም ዓናን በምድረ በዳ የአባቱን የሳባቅን አህዮች ሲጠብቅ ፍል ውኃዎችን ያገኘ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፅብዖን ልጆችም እነዚህ ናቸው፤ አያ፥ ዓና፤ ይህም ዓና በምድረ በዳ የአባቱን የፅብዖንን አህዮች ሲጠብቅ ፍልውኆችን ያገኘ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፅብዖን ልጆችም፦ አያና ዓና ናቸው። ይህ ዓና የአባቱን የፅብዖንን አህዮች ሲጠብቅ በበረሓ ውስጥ የፍል ውሃ ምንጮችን ያገኘ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽባኦና አቱማ ናናይ አያነ አና፤ ሀዌ አን ዎራን ባረ አዉዋ ጽባኦና ሀረቱዋ ሄሚደ ሃ ቦልኡዋ ደሜዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'ibaa'oona attuma naanay Aayanne Aana; hawe Aani woran bare aawuwaa S'ibaa'oona haretuwaa heemiidde haatsaa bol"uwaa demmeeddawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xiba7oone attuma nayti Aayanne Aana; Aanaykka bazzon ba aawa Xiba7oone hareta heemmishe xabala haath demmidayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺባኦኔ ኣቱማ ናይቲ ኣያኔ ኣና፤ ኣናይካ ባዞን ባ ኣዋ ጺባኦኔ ሃሬታ ሄሚሼ ጻባላ ሃ ዴሚዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅባኦና አደ ናይት አያነ አና፤ ሀይስ አን መላ ቢታን ባ አዋ ፅባኦና ሀረታ ሄምሸ ብልቦ ሃ ፑልቱዋ ደምዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xiba7oona adde nayti Ayanne Ana; haysi Ani mela biittan ba aawa Xiba7oona hareta heemmishe bilbo haatha pultuwa demmidaysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፅብዖን ልጆች፦ አያና ዓና፤ ይህ ዓና የአባቱን የፅብዖንን አህዮች ሲጠብቅ፣ የፍል ውሃ ምንጮችን በምድረ በዳ ያገኘ ሰው ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጺባዖን ልጆችም አያ እና ዐና ናቸው። ይህም ዐና የአባቱን አህዮች ሲጠብቅ በበረሓ ውስጥ የፍል ውሃ ምንጮችን ያገኘ ሰው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ፅብዖን፥ ኣያን ዓናን እዮም። ዓና ኣእዱግ ኣቦኡ ፅብዖን ኣብ ምድረ በዳ ኽጓሲ እንተሎ፥ ዓይንታት ፍሉሕ ማይ ዝረኸበ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ጺቦዖን ድማ እዚኣቶም እዮም። ኣያን ዓናን። እዚ ዓና እዚ፡ ኣእዱግ ኣቦኡ ጸብዖን ኣብ በረኽ ኺጓሲ ኸሎ፡ ዐይንታት ማይ ውዑይ ዝረኸበ እዩ። |