Genesis 36:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ልኡል ቆራ፡ ልኡል ጋታምን ልኡል ኣማሌቅን፡ እዚኦም እቶም ካብ ኤሊፋዝ ኣብ ምድሪ ኤዶም ዝመጹ መሳፍንቲ እዮም። እዚኣቶም ደቂ ኣዳ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቆሬ መስ​ፍን፥ ጎቶን መስ​ፍን፥ አማ​ሌቅ መስ​ፍን፤ በኤ​ዶም ምድር የኤ​ል​ፋዝ መሳ​ፍ​ንት እነ​ዚህ ናቸው፤ እነ​ዚህ የሓ​ዳሶ ልጆች ናቸው ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቆሬ አለቃ፥ ጎቶም አለቃ፥ አማሌቅ አለቃ፤ በኤዶም ምድር የኤልፋዝ አለቆች እነዚህ ናቸው፤ እነዚህ የዓዳ ልጆች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቆሬ አለቃ፥ ገዕታም አለቃ፥ አማሌቅ አለቃ፥ በኤዶም ምድር የኤልፋዝ አለቆች እነዚህ ናቸው፥ እነዚህ የዓዳ ልጆች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቆራሀ፥ ጋእታማነ አማሌቃ፤ ኤዶማ ቢታን ኤልፋዝ የሌዳ ካፓቱ ሀዋንታ፤ ሀዋንቱ ኡባይ አድ ናኣ ናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'oraaha, Ga'itaamanne Amaaleek'a; Eedooma biittan Elifaazi yeleedda kaappatuu hawantta; hawanttu ubbay Aadi na'aa naanaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qoore, Ga7itaamenne Amaaleeqe; Eedoome biittan Elfaazey yelida halaqati hayta; hayti wuri Aadis naa nayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቆሬ፥ ጋኢታሜኔ ኣማሌቄ፤ ኤዶሜ ቢታን ኤልፋዜይ ዬሊዳ ሃላቃቲ ሃይታ፤ ሃይቲ ዉሪ ኣዲስ ና ናይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቆረ፥ ጋእታማነ አማለቃ፤ ኤዶመ ቢታን ኤልፋዝ የልዳ ሀላቃት ሀይሳታ፤ ሄሳት ኡባይ አድ ናኣ ናይታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qore, Ga7itamanne Amaaleqa; Edoome biittan Elfaazi yelida halaqati haysata; hessati ubbay Adi na7aa nayta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አለቃ ቆሬ፣ አለቃ ጎቶምና አለቃ አማሌቅ፤ እነዚህ በኤዶም ምድር ከኤልፋዝ የተገኙ የነገድ አለቆች፣ የዓዳ የልጅ ልጆች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቆሬ፥ ገዕታምና ዐማሌቅ፤ እነዚህ በኤዶም የኤልፋዝ ነገድ አለቆች ሲሆኑ፥ እነርሱም ዔሳው ከሚስቱ ከዓዳ የወለዳቸው ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሹም ቆሬ፥ ሹም ጎቶም፥ ሹም ኣማሌቅ እዮም። እዚኣቶም ሹመኛታት ኤልፋዝ ኣብ ምድሪ ኤዶምያስ ዝነብሩ፥ ካብ ዓዳ ዝተወለዱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሹም ቆራሕ፡ ሹም ጋዕታም፡ ሹም ኣማሌቅ። እዚኣቶም ሹማምቲ ኤሊፋዝ ኣብ ምድሪ ኤዶም እዮም። እዚኣቶም ደቂ ዓዳ እዮም።