Genesis 36:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ደቂ ኦሆሊባማ ጓል ኣና ጓል ጽብዖን ሰበይቲ ኤሳው እዮም። ንኤሳው ኢዩስን ንያኣለምን ቆራሕን ድማ ወለደት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሴ​ቤ​ጎን ልጅ የሐና ልጅ የዔ​ሳው ሚስት የኤ​ሌ​ባማ ልጆች እነ​ዚህ ናቸው፤ ለዔ​ሳ​ውም ዮሔ​ልን፥ ዩጉ​ሜ​ልን፥ ቆሬን ወለ​ደች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የፅብዖን ልጅ የዓና ልጅ የዔሳው ሚስት የአህሊባማ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ለዔሳውም የዑስን፥ የዕላማን፥ ቆሬን ወለደች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የፅብዖን ልጅ የዓና ልጅ የኦሆሊባማ፥ የዔሳው ሚስት፥ ልጆች እነዚህ ናቸው፥ ለዔሳውም የዑሽ፥ ያዕላምና፥ ቆሬን ወለደች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጽባኦና ናአይ አን የሌዳ ኦሆሊባማ አቱማ ናናይ ሀዋንታ፤ እዛ ኤሳዉ ያኡሻ፥ ያእላማነ ቆራሀ የላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'ibaa'oona na'ay Aani yeleedda Oholiibaama attuma naanay hawantta; iza Eesaw Ya'uusha, Yaa'ilaamanne K'oraaha yelaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xiba7oones naaza naa Aanay yelida Oholibaami attuma nayti hayta; iza Eesawes Ya7uushe, Ya7ilaamenne Qoore yeladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺባኦኔስ ናዛ ና ኣናይ ዬሊዳ ኦሆሊባሚ ኣቱማ ናይቲ ሃይታ፤ ኢዛ ኤሳዌስ ያኡሼ፥ ያኢላሜኔ ቆሬ ዬላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅባኦና ናአይ አን የልዳ ኦሆልባማ አደ ናይት ሀይሳታ፤ ኤንትካ የኡሳ፥ ያእላማነ ቆረ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xiba7oona na7ay Ani yelida Oholbaama adde nayti haysata; Entika Ye7usa, Ya7ilamanne Qore.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የፅብዖን የልጅ ልጅ፣ የዓና ልጅ የዔሳው ሚስት አህሊባማ ለዔሳው የወለደቻቸው ልጆች፦ የዑስ፣ የዕላማና ቆሬ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዐና ልጅና የጺባዖን የልጅ ልጅ የነበረችው ኦሆሊባማ ለዔሳው የወለደቻቸው ልጆች፥ የዑሽ፥ ያዕላምና ቆሬ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ኣህሊባማ ጓል ዓና ወዲ ፂብዖን ሰበይቲ ኤሳው፦ የዑስ፥ የዕላማ፥ ቆሬ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ኦሆሊባማ ሰበይቲ ኤሳው ጓል ዓና ጓል ጺብዖን ድማ እዚኣቶም እዮም፡ ንሳ ንኤሳው የዑሽን ያዕላማን ቆራሕን ወለደትሉ።