Genesis 36:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ደቂ ረሁኤል እዮም። ናሃትን ሰራቅን፡ ሻማን ሚሳን፤ እዚኣቶም ደቂ ባሽማት ሰበይቲ ኤሳው እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዔ​ሳው ልጅ የራ​ጉ​ኤል ልጆ​ችም እነ​ዚህ ናቸው፤ ናሖት፥ ዛራ፥ ሲም፥ ሞዛህ፤ እነ​ዚ​ህም የዔ​ሳው ሚስት የቤ​ሴ​ሞት ልጆች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የራጉኤልም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ናሖት፥ ዛራ፥ ሣማ፥ ሚዛህ፤ እነዚህም የዔሳው ሚስት የቤሴሞት ልጆች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የረዑኤል ልጆች እነዚህ ናቸው፦ ናሐት፥ ዘራሕ፥ ሻማና ሚዛ፤ እነዚህም የዔሳው ሚስት ባሴማት ልጆች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ራኡኤላ አቱማ ናናይ ናሃታ፥ ዛራሀ፥ ሻማነ ሚዛ፤ ሀዋንቱ ኤሳ ማቻት ባሰማት ናኣ ናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ra'u'eela attuma naanay Nahaata, Zaraaha, Shammanne Miizaa; hawanttu Eesaa machchatti Baasemaati na'aa naanaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Era7u7eele attuma nayti Nahaate, Zaraahe, Shammahanne Miizahe; hayti Eesawe machchiyo Baasemaatis naa nayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤራኡኤሌ ኣቱማ ናይቲ ናሃቴ፥ ዛራሄ፥ ሻማሃኔ ሚዛሄ፤ ሃይቲ ኤሳዌ ማቺዮ ባሴማቲስ ና ናይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ራጉኤላ አደ ናይት ናሃታ፥ ዛራ፥ ሻማነ ሚዛ። ሀይሳቲ ኤሳዌ ማቸ ባሰማት ናአ ናይታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ragu7eela adde nayti Nahaata, Zara, Shamanne Miiza. Haysati Eesawe mache Basemaati na7a nayta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የራጉኤል ልጆች፦ ናሖት፣ ዛራ፣ ሣማና ሚዛህ፤ እነዚህ ደግሞ የዔሳው ሚስት የቤሴሞት የልጅ ልጆች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የረዑኤል ልጆች፦ ናሐት፥ ዘራሕ፥ ሻማና ሚዛ ናቸው፤ እነዚህም ዔሳው ባሴማት ከምትባለው ሚስቱ የወለዳቸው የልጅ ልጆች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ራጉኤል ከዓ፦ ናሖት፥ ዛራ፥ ሳማ፥ ሚዛህ እዮም። እዚኣቶም ካብ ቤሴሞት ሰበይቲ ኤሳው ዝተወለዱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ራጉኤል ድማ እዚኣቶም እዮም፡ ናሕትን ዜራሕን ሻማን ሚዛን፡ እዚኣቶም ደቂ ባስማት ሰበይቲ ኤሳው ነበሩ።