Genesis 35:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብኡ ድማ መሰውኢ ሰሪሑ፡ ነቲ ቦታ ድማ ኤልቤት-ኤል ኢሉ ሰመዮ፣ ከመይሲ፡ ኣምላኽ ካብ ሓዉ ምስ ሃደመ ኣብኡ ተራእይዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም መሠ​ው​ያ​ዉን ሠራ፤ የዚ​ያ​ንም ቦታ ስም ቤቴል ብሎ ጠራው፤ እርሱ ከወ​ን​ድሙ ከዔ​ሳው ፊት በሸ​ሸ​በት ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዚያ ተገ​ል​ጦ​ለት ነበ​ርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም መሰውያውን ሠራ፥ የዚያንም ቦታ ስም ኤልቤቴል ብሎ ጠራው፤ እርሱ ከወንድሙ ፊት በሸሸበት ጊዜ እግዚአብሔር በዚያ ተገልጦለት ነበርና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም መሠዊያውን ሠራ፥ የዚያንም ቦታ ስም “ኤልቤቴል” ብሎ ጠራው፥ እርሱ ከወንድሙ ፊት በሸሸበት ጊዜ እግዚአብሔር በዚያ ተገልጦለት ነበርና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያን እ ያርሽያ ሳኣ ኬጼዳ፤ እ ሄ ሳኣ ኤል-ቤቴለ ጊደ ሱንዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ባረ እሻፐ ባቃቲደ ብያ ዎደ፥ ጾሳይ አዉ ቆንጬዳ ሳአይ ሄዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yan I yarshshiyaa sa'aa kees's'eedda; I he sa'aa El-Beeteele giide suntseedda; ayaw gooppe, I bare ishaappe bak'atiide biyaa wode, S'oossay aw k'onc'c'eedda sa'ay hewaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heen izi yarsho yarshizaso keexxidi he sohoza Eli-Beetele gi sunththides; ays giikko izi ba ishaappe baqatidi biza wode Xoossi izas qonccida soho gidida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄን ኢዚ ያርሾ ያርሺዛሶ ኬጺዲ ሄ ሶሆዛ ኤሊ-ቤቴሌ ጊ ሱንዴስ፤ ኣይስ ጊኮ ኢዚ ባ ኢሻፔ ባቃቲዲ ቢዛ ዎዴ ጾሲ ኢዛስ ቆንጪዳ ሶሆ ጊዲዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያን እ ያርሾ በሲ ጊግስስ። እ ሄ በሳ ኤል-ቤተለ (ቤተለ ፆሳ) ግድ ሱንስ። እ ባ እሻፐ ባቃትድ ብያ ዎደ ፆሳይ እያዉ ቆንጭዳይ ሄ በሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yan I yarsho bessi giigisis. I he bessa El-Beetele (Beetele Xoossa) gidi sunthis. I ba ishaape baqatidi biya wode Xoossay iyaw qonciday he bessaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብም በዚያ ስፍራ መሠዊያ ሠርቶ፣ ስሙን ኤል-ቤቴል አለው፤ ምክንያቱም ከወንድሙ ሸሽቶ በሄደ ጊዜ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) የተገለጠለት በዚህ ቦታ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብ እዚያ መሠዊያ ሠርቶ “ኤል ቤትኤል” ብሎ ሰየመው፤ ከወንድሙ ፊት ሸሽቶ በሄደበት ጊዜ እግዚአብሔር የተገለጠለት በዚህ ስፍራ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኣ ድማ መሰውኢ ሰርሐ። ካብ ሓዉ ኽሃድም እንተሎ እግዚኣብሄር ኣብኣ ስለ ዝተገልፀሉ፥ ነታ ቦታ “ኤል ቤቴል” ኢሉ ስም ኣውፅአላ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብኣ ድማ መሰውኢ ነደቐ። እቲ ኻብ ቕድሚ ሓው ኺሀድም ከሎ ኣምላኽ ኣብኣ ስለ እተገልጸሉ፡ ነታ ቦታ ቤትኤል ኣውጽኣላ።