Genesis 35:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኡ ድማ መሰውኢ ሰሪሑ፡ ነቲ ቦታ ድማ ኤልቤት-ኤል ኢሉ ሰመዮ፣ ከመይሲ፡ ኣምላኽ ካብ ሓዉ ምስ ሃደመ ኣብኡ ተራእይዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም መሠውያዉን ሠራ፤ የዚያንም ቦታ ስም ቤቴል ብሎ ጠራው፤ እርሱ ከወንድሙ ከዔሳው ፊት በሸሸበት ጊዜ እግዚአብሔር በዚያ ተገልጦለት ነበርና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም መሰውያውን ሠራ፥ የዚያንም ቦታ ስም ኤልቤቴል ብሎ ጠራው፤ እርሱ ከወንድሙ ፊት በሸሸበት ጊዜ እግዚአብሔር በዚያ ተገልጦለት ነበርና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም መሠዊያውን ሠራ፥ የዚያንም ቦታ ስም “ኤልቤቴል” ብሎ ጠራው፥ እርሱ ከወንድሙ ፊት በሸሸበት ጊዜ እግዚአብሔር በዚያ ተገልጦለት ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያን እ ያርሽያ ሳኣ ኬጼዳ፤ እ ሄ ሳኣ ኤል-ቤቴለ ጊደ ሱንዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ባረ እሻፐ ባቃቲደ ብያ ዎደ፥ ጾሳይ አዉ ቆንጬዳ ሳአይ ሄዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yan I yarshshiyaa sa'aa kees's'eedda; I he sa'aa El-Beeteele giide suntseedda; ayaw gooppe, I bare ishaappe bak'atiide biyaa wode, S'oossay aw k'onc'c'eedda sa'ay hewaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen izi yarsho yarshizaso keexxidi he sohoza Eli-Beetele gi sunththides; ays giikko izi ba ishaappe baqatidi biza wode Xoossi izas qonccida soho gidida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ኢዚ ያርሾ ያርሺዛሶ ኬጺዲ ሄ ሶሆዛ ኤሊ-ቤቴሌ ጊ ሱንዴስ፤ ኣይስ ጊኮ ኢዚ ባ ኢሻፔ ባቃቲዲ ቢዛ ዎዴ ጾሲ ኢዛስ ቆንጪዳ ሶሆ ጊዲዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያን እ ያርሾ በሲ ጊግስስ። እ ሄ በሳ ኤል-ቤተለ (ቤተለ ፆሳ) ግድ ሱንስ። እ ባ እሻፐ ባቃትድ ብያ ዎደ ፆሳይ እያዉ ቆንጭዳይ ሄ በሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yan I yarsho bessi giigisis. I he bessa El-Beetele (Beetele Xoossa) gidi sunthis. I ba ishaape baqatidi biya wode Xoossay iyaw qonciday he bessaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም በዚያ ስፍራ መሠዊያ ሠርቶ፣ ስሙን ኤል-ቤቴል አለው፤ ምክንያቱም ከወንድሙ ሸሽቶ በሄደ ጊዜ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) የተገለጠለት በዚህ ቦታ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ እዚያ መሠዊያ ሠርቶ “ኤል ቤትኤል” ብሎ ሰየመው፤ ከወንድሙ ፊት ሸሽቶ በሄደበት ጊዜ እግዚአብሔር የተገለጠለት በዚህ ስፍራ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኣ ድማ መሰውኢ ሰርሐ። ካብ ሓዉ ኽሃድም እንተሎ እግዚኣብሄር ኣብኣ ስለ ዝተገልፀሉ፥ ነታ ቦታ “ኤል ቤቴል” ኢሉ ስም ኣውፅአላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኣ ድማ መሰውኢ ነደቐ። እቲ ኻብ ቕድሚ ሓው ኺሀድም ከሎ ኣምላኽ ኣብኣ ስለ እተገልጸሉ፡ ነታ ቦታ ቤትኤል ኣውጽኣላ። |