Genesis 35:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንያእቆብ ድማ ኣብ ኢዶም ዝነበሩ ጓኖት ኣማልኽትን ኣብ ኣእዛኖም ዝነበረ ዅሉ ሽምዓን ሃብዎ። ያእቆብ ድማ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ ሴኬም ዝነበረት ኦም ተርፐንታይን ሓብኣቶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ጃ​ቸው ያሉ​ት​ንም እን​ግ​ዶች አማ​ል​ክት ሁሉ፥ በጆ​ሮ​አ​ቸ​ውም ያሉ​ትን ጉት​ቾች ለያ​ዕ​ቆብ ሰጡት፤ ያዕ​ቆ​ብም በሴ​ቄም አጠ​ገብ ካለ​ችው ዛፍ በታች ቀበ​ራ​ቸው። እስከ ዛሬም ድረስ አጠ​ፋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእጃቸው ያሉትንም እንግዶችን አማልክት ሁሉ በጆሮአቸውም ያሉትን ጕትቾች ለያዕቆብ ሰጡት፤ ያዕቆብም በሴኬም አጠገብ ካለችው የአድባር ዛፍ በታች ቀበራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም በእጃቸው ያሉትን ባዕዳን አማልክት ሁሉ፥ እንዲሁም በጆሮአቸውም ያሉትን ጉትቾች ለያዕቆብ ሰጡት፥ ያዕቆብም በሴኬም አጠገብ ካለችው የባሉጥ ዛፍ በታች ቀበራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ ኡንቱንቱ ባረንቶ ደእያ አላጋ ጾሳቱዋ ምስለቱዋ ኡባነ ባረንቱ ሀይን ደእያ ጉድቻ ኡባ ያቆባዉ እሜድኖ፤ ያቆብ ሄዋንታ ሰኬማን ደእያ ዎላ ጋርሳን ሞጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw unttunttu barenttoo de'iyaa allaga s'oossatuwaa misiletuwaa ubbaanne barenttu haytsaan de'iyaa gudichchaa ubbaa Yaak'oobaw immeeddino; Yaak'oobi hewantta Sekeeman de'iyaa wolaa garssan moogeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas istti ba achchan diza hara dere asaa eeqa misleta ubbaanne ba hayththan diza gutichcha ubbaa kessidi Yaaqoobes immiin Yaaqoobey heyta Seekeemen diza wolaa garsan moogides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ባ ኣቻን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳ ኤቃ ሚስሌታ ኡባኔ ባ ሃይን ዲዛ ጉቲቻ ኡባ ኬሲዲ ያቆቤስ ኢሚን ያቆቤይ ሄይታ ሴኬሜን ዲዛ ዎላ ጋርሳን ሞጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታዉ ደእያ አላጋ ፆሳታ ኡባነ ባንታ ሀይን አዳ ዎርቃታ ኡባ ከስድ ያይቆባስ እምዶሶና። ያይቆብ ሄሳታ ሴከማን ደእያ ዎላ ጋርሳን ሞግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti bantaw de7iya allaga xoossata ubbaanne banta haythan aathida worqa ubba kessidi Yayqoobas immidosona. Yayqoobi hessata Seekeman de7iya wolaa garsan moogis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በእነርሱ ዘንድ የነበሩትን ባዕዳን አማልክት ሰብስበው፣ የጆሮ ጕትቾቻቸውን አውልቀው ለያዕቆብ ሰጡት። ያዕቆብም ወስዶ ሴኬም አጠገብ ካለው ወርካ ዛፍ ሥር ቀበራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም በእርሱ ዘንድ የነበሩትን ባዕዳን አማልክት ሁሉ አምጥተው ለያዕቆብ ሰጡት፤ እንዲሁም በየጆሮአቸው አድርገውት የነበረውን ጒትቻ ሁሉ አውልቀው ሰጡት፤ እርሱም ሁሉንም ወሰደና በሴኬም አጠገብ በነበረው የወርካ ዛፍ ሥር ቀበራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ ምስኣቶም ዝነበሩ ዅሎም ባዕዳን ኣማልኽትን፥ ኣብ ኣእዛኖም ዝነበረ ዅትሻታትን ንያእቆብ ሃብዎ። ያእቆብ ድማ ኣብ ትሕቲ እቲ ኣብ ጥቓ ሴኬም ዝነበረ ዓብዪ ኦም ቀበሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ኢዶም ዝነብሩ ኹሎም ጓኖት ኣማልኽትን ኣብ ኣእዛኖም ዝነብረ ቐለብትን ንያእቆብ ሀብዎ። ያእቆብ ድማ ኣብ ትሕቲ እቲ ኣብ ጥቓ ሴኬም ዘሎ ድዋ ሓብኦ።