Genesis 35:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንያእቆብ ድማ ኣብ ኢዶም ዝነበሩ ጓኖት ኣማልኽትን ኣብ ኣእዛኖም ዝነበረ ዅሉ ሽምዓን ሃብዎ። ያእቆብ ድማ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ ሴኬም ዝነበረት ኦም ተርፐንታይን ሓብኣቶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእጃቸው ያሉትንም እንግዶች አማልክት ሁሉ፥ በጆሮአቸውም ያሉትን ጉትቾች ለያዕቆብ ሰጡት፤ ያዕቆብም በሴቄም አጠገብ ካለችው ዛፍ በታች ቀበራቸው። እስከ ዛሬም ድረስ አጠፋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእጃቸው ያሉትንም እንግዶችን አማልክት ሁሉ በጆሮአቸውም ያሉትን ጕትቾች ለያዕቆብ ሰጡት፤ ያዕቆብም በሴኬም አጠገብ ካለችው የአድባር ዛፍ በታች ቀበራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም በእጃቸው ያሉትን ባዕዳን አማልክት ሁሉ፥ እንዲሁም በጆሮአቸውም ያሉትን ጉትቾች ለያዕቆብ ሰጡት፥ ያዕቆብም በሴኬም አጠገብ ካለችው የባሉጥ ዛፍ በታች ቀበራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ኡንቱንቱ ባረንቶ ደእያ አላጋ ጾሳቱዋ ምስለቱዋ ኡባነ ባረንቱ ሀይን ደእያ ጉድቻ ኡባ ያቆባዉ እሜድኖ፤ ያቆብ ሄዋንታ ሰኬማን ደእያ ዎላ ጋርሳን ሞጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw unttunttu barenttoo de'iyaa allaga s'oossatuwaa misiletuwaa ubbaanne barenttu haytsaan de'iyaa gudichchaa ubbaa Yaak'oobaw immeeddino; Yaak'oobi hewantta Sekeeman de'iyaa wolaa garssan moogeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas istti ba achchan diza hara dere asaa eeqa misleta ubbaanne ba hayththan diza gutichcha ubbaa kessidi Yaaqoobes immiin Yaaqoobey heyta Seekeemen diza wolaa garsan moogides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ባ ኣቻን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳ ኤቃ ሚስሌታ ኡባኔ ባ ሃይን ዲዛ ጉቲቻ ኡባ ኬሲዲ ያቆቤስ ኢሚን ያቆቤይ ሄይታ ሴኬሜን ዲዛ ዎላ ጋርሳን ሞጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታዉ ደእያ አላጋ ፆሳታ ኡባነ ባንታ ሀይን አዳ ዎርቃታ ኡባ ከስድ ያይቆባስ እምዶሶና። ያይቆብ ሄሳታ ሴከማን ደእያ ዎላ ጋርሳን ሞግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti bantaw de7iya allaga xoossata ubbaanne banta haythan aathida worqa ubba kessidi Yayqoobas immidosona. Yayqoobi hessata Seekeman de7iya wolaa garsan moogis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በእነርሱ ዘንድ የነበሩትን ባዕዳን አማልክት ሰብስበው፣ የጆሮ ጕትቾቻቸውን አውልቀው ለያዕቆብ ሰጡት። ያዕቆብም ወስዶ ሴኬም አጠገብ ካለው ወርካ ዛፍ ሥር ቀበራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በእርሱ ዘንድ የነበሩትን ባዕዳን አማልክት ሁሉ አምጥተው ለያዕቆብ ሰጡት፤ እንዲሁም በየጆሮአቸው አድርገውት የነበረውን ጒትቻ ሁሉ አውልቀው ሰጡት፤ እርሱም ሁሉንም ወሰደና በሴኬም አጠገብ በነበረው የወርካ ዛፍ ሥር ቀበራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ ምስኣቶም ዝነበሩ ዅሎም ባዕዳን ኣማልኽትን፥ ኣብ ኣእዛኖም ዝነበረ ዅትሻታትን ንያእቆብ ሃብዎ። ያእቆብ ድማ ኣብ ትሕቲ እቲ ኣብ ጥቓ ሴኬም ዝነበረ ዓብዪ ኦም ቀበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኢዶም ዝነብሩ ኹሎም ጓኖት ኣማልኽትን ኣብ ኣእዛኖም ዝነብረ ቐለብትን ንያእቆብ ሀብዎ። ያእቆብ ድማ ኣብ ትሕቲ እቲ ኣብ ጥቓ ሴኬም ዘሎ ድዋ ሓብኦ። |