Genesis 35:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተንሲእና ናብ ቤትኤል ንደይብ። ኣብኡ ድማ ነቲ ብመዓልቲ ጸበባይ ዝመለሰለይን ኣብታ ዝኸድክዎ መገዲ ምሳይ ዝነበረን ኣምላኽ መሰውኢ ክገብሮ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተነሡና ወደ ቤቴል እንውጣ፤ በዚያም በመከራዬ ቀን ለሰማኝ፥ በሄድሁበትም መንገድ ከእኔ ጋር ለነበረው፥ ከመከራም አድኖ ላሻገረኝ ለእግዚአብሔር መሠውያን እንሥራ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተነሥተንም ወደ ቤቴል እንውጣ፤ በዚያም በመከራዬ ጊዜ ለሰማኝ፥ በሄድሁበትም መንገድ ከእኔ ጋር ለነበረው ለእግዚአብሔር መሠውያን አደርጋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተነሥተንም ወደ ቤቴል እንውጣ፥ በዚያም በመከራዬ ጊዜ ለሰማኝ፥ በሄድሁበትም መንገድ ከእኔ ጋር ለነበረው ለእግዚአብሔር መሠውያን እሠራለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አነ ደንዲደ፥ ፑደ ቤቴለ ቦይተ፤ ታ መቱዋ ጋላስ ታና ስሴዳ፥ ታን ቤዳ ሳኣን ኡባን ታናና ግዴዳ ጾሳዉ፥ ታን ያን ያርሽያ ሳኣ ኬጻና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ane denddiide, pude Beeteele boytte; ta metuwaa gallassi taana siseedda, taani beedda sa'aan ubbaan taananna gideedda S'oossaw, taani yan yarshshiyaa sa'aa kees's'ana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ane dendidi pude Beetele boos; ta metotida gallas tani gizaa siyidi tani bida ubbason tanara gidida Xoossaas tani heen yarsho yarshizaso giigsana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣኔ ዴንዲዲ ፑዴ ቤቴሌ ቦስ፤ ታ ሜቶቲዳ ጋላስ ታኒ ጊዛ ሲዪዲ ታኒ ቢዳ ኡባሶን ታናራ ጊዲዳ ጾሳስ ታኒ ሄን ያርሾ ያርሺዛሶ ጊጊሳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳፈ ደንድድ ፑደ ቤተለ ቦስ። ታ መቱዋ ጋላስ ታዉ ስእዳ፥ ታኒ ብዳ በሳ ኡባን ታራ ግድዳ ፆሳስ ታኒ ያን ያርሾ በሲ ጊግሳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysafe dendidi pude Beetele boos. Ta metuwa gallas taw si7ida, taani bida bessa ubban taara gidida Xoossas taani yan yarsho bessi giigisana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተነሥተን ወደ ቤቴል እንውጣ፤ እዚያም በመከራዬ ጊዜ ለሰማኝ፣ በሄድሁበትም ስፍራ ሁሉ ላልተለየኝ አምላክ (ኤል) መሠዊያ እሠራለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ ተነሥተን ወደ ቤትኤል እንውጣ፤ በዚያም ከዚህ በፊት በተቸገርኩ ጊዜ ጸሎቴን ሰምቶ ለረዳኝና በሄድኩበት ስፍራ ሁሉ ከእኔ ላልተለየኝ አምላክ መሠዊያ እሠራለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዑናይ ናብ ቤቴል ንደይብ፤ ኣነ ኸዓ ኣብኣ ነቲ ብመዓልቲ መከራይ ዝሰምዐንን፥ ኣብ ዝኸድክዎ መንገዲ ምሳይ ንዝነበረ ንእግዚኣብሄር፥ መሰውኢ ኽሰርሕ እየ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንተንስእ፡ ናብ ቤትኤል ድማ ንደይብ፡ ኣብኣ ኸኣ ነቲ መዓልቲ ጸበባይ ዝሰምዓንን መሰውኢ ኽገብር እየ በሎ። |