Genesis 35:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያእቆብ ናብ ኣቦኡ ይስሃቅ ኣብ ማምሬ፡ ኣብ ከተማ ኣርባ፡ ማለት ኣብ ኬብሮን በጽሐ፡ ኣብኡ ድማ ኣብርሃምን ይስሃቅን ከም ጓኖት ተቐመጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ፥ አብርሃምና ይስሐቅ እንግዶች ሆነው ወደ ተቀመጡባት በአርባቅ ከተማ ወደምትገኘው ወደ መምሬ እርስዋም ኬብሮን ወደምትባለው መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ አብርሃምና ይስሐቅ እንግዶች ሆነው ወደ ተቀመጡባት ወደ መምሬ ወደ ቂርያትአርባቅ እርስዋም ኬብሮን ወደምትባለው መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ወደ መምሬ፥ አብርሃምና ይስሐቅ እንግዶች ሆነው ወደ ተቀመጡባት፥ ወደ ቂርያት-አርባ፥ እርሷም ኬብሮን ወደምትባለው መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ (ከብሮና ግያ) ቅርያት-አርባአ ማታን ማምረን ደእያ፥ ባረ አዉዋ ይሳቃ ሶ ዬዳ፤ ሄ ሳአይ ካሰ አብራሃመነ ይሳቅ ደኤዳ ሳኣ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi (Kebroona giyaa) K'iriyaati-Arbba'a matan Maamiren de'iyaa, bare aawuwaa Yisaak'a soo yeedda; he sa'ay kase Abrahaamenne Yisaak'i de'eedda sa'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey ba aaway dizaso Mamire geetettizaso yides; hessika Abrahaameynne Yisaaqi kase deyida Qiriyaate-Arba7e woykko Kebroone geetettizaso. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ባ ኣዋይ ዲዛሶ ማሚሬ ጌቴቲዛሶ ዪዴስ፤ ሄሲካ ኣብራሃሜይኔ ዪሳቂ ካሴ ዴዪዳ ቂሪያቴ-ኣርባኤ ዎይኮ ኬብሮኔ ጌቴቲዛሶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ከብሮና ጌተትያ ቅርያት-አርባ ማታን ማምረን ደእያ ባ አዋ ይሳቃ ሶ ብስ። ሄ በሳይ ካሰ አብራሃመይነ ይሳቅ ደእዳ በሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi Kebroona geetetiya Qiriyaat-Arba matan Mamiren de7iya ba aawa Yisaaqa soo bis. He bessay kase Abrahaameynne Yisaaqi de7ida bessaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብ አባቱ ወዳለበት ወደ መምሬ መጣ፤ አብርሃምና ይስሐቅ የኖሩባት፣ ቂርያትአርባቅ ወይም ኬብሮን የተባለችው ቦታ ናት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ በኬብሮን አጠገብ መምሬ ወደምትባል ስፍራ ወደሚኖረው አባቱ ወደ ይስሐቅ ሄደ፤ ይህም ስፍራ አብርሃምና ይስሐቅ የኖሩበት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ ናብ ኣቦኡ ይስሓቅ ናብ መምሬ፥ ናብ ቂርያትኣርባቅ መፀ። ንሳ እታ ኣብርሃምን ይስሓቅን ተቐሚጦምዋ ዝነበሩ፥ ሕዚ ኬብሮን እትበሃል እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ድማ ናብ ኣቡኡ ይስሃቅ ናብ መምሬ ኣብ ቅርያትኣርባዕ መጸ። ንሳ እታ ኣብርሃምን ይስሃቅን ተሰዲዶምዋ ዝነበሮ ኬብሮን እያ። |