Genesis 35:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያእቆብ ናብ ኣቦኡ ይስሃቅ ኣብ ማምሬ፡ ኣብ ከተማ ኣርባ፡ ማለት ኣብ ኬብሮን በጽሐ፡ ኣብኡ ድማ ኣብርሃምን ይስሃቅን ከም ጓኖት ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዕ​ቆ​ብም ወደ አባቱ ወደ ይስ​ሐቅ፥ አብ​ር​ሃ​ምና ይስ​ሐቅ እን​ግ​ዶች ሆነው ወደ ተቀ​መ​ጡ​ባት በአ​ር​ባቅ ከተማ ወደ​ም​ት​ገ​ኘው ወደ መምሬ እር​ስ​ዋም ኬብ​ሮን ወደ​ም​ት​ባ​ለው መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ አብርሃምና ይስሐቅ እንግዶች ሆነው ወደ ተቀመጡባት ወደ መምሬ ወደ ቂርያትአርባቅ እርስዋም ኬብሮን ወደምትባለው መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ወደ መምሬ፥ አብርሃምና ይስሐቅ እንግዶች ሆነው ወደ ተቀመጡባት፥ ወደ ቂርያት-አርባ፥ እርሷም ኬብሮን ወደምትባለው መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቆብ (ከብሮና ግያ) ቅርያት-አርባአ ማታን ማምረን ደእያ፥ ባረ አዉዋ ይሳቃ ሶ ዬዳ፤ ሄ ሳአይ ካሰ አብራሃመነ ይሳቅ ደኤዳ ሳኣ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaak'oobi (Kebroona giyaa) K'iriyaati-Arbba'a matan Maamiren de'iyaa, bare aawuwaa Yisaak'a soo yeedda; he sa'ay kase Abrahaamenne Yisaak'i de'eedda sa'aa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey ba aaway dizaso Mamire geetettizaso yides; hessika Abrahaameynne Yisaaqi kase deyida Qiriyaate-Arba7e woykko Kebroone geetettizaso.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ባ ኣዋይ ዲዛሶ ማሚሬ ጌቴቲዛሶ ዪዴስ፤ ሄሲካ ኣብራሃሜይኔ ዪሳቂ ካሴ ዴዪዳ ቂሪያቴ-ኣርባኤ ዎይኮ ኬብሮኔ ጌቴቲዛሶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆብ ከብሮና ጌተትያ ቅርያት-አርባ ማታን ማምረን ደእያ ባ አዋ ይሳቃ ሶ ብስ። ሄ በሳይ ካሰ አብራሃመይነ ይሳቅ ደእዳ በሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqoobi Kebroona geetetiya Qiriyaat-Arba matan Mamiren de7iya ba aawa Yisaaqa soo bis. He bessay kase Abrahaameynne Yisaaqi de7ida bessaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብ አባቱ ወዳለበት ወደ መምሬ መጣ፤ አብርሃምና ይስሐቅ የኖሩባት፣ ቂርያትአርባቅ ወይም ኬብሮን የተባለችው ቦታ ናት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብ በኬብሮን አጠገብ መምሬ ወደምትባል ስፍራ ወደሚኖረው አባቱ ወደ ይስሐቅ ሄደ፤ ይህም ስፍራ አብርሃምና ይስሐቅ የኖሩበት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያእቆብ ድማ ናብ ኣቦኡ ይስሓቅ ናብ መምሬ፥ ናብ ቂርያትኣርባቅ መፀ። ንሳ እታ ኣብርሃምን ይስሓቅን ተቐሚጦምዋ ዝነበሩ፥ ሕዚ ኬብሮን እትበሃል እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ያእቆብ ድማ ናብ ኣቡኡ ይስሃቅ ናብ መምሬ ኣብ ቅርያትኣርባዕ መጸ። ንሳ እታ ኣብርሃምን ይስሃቅን ተሰዲዶምዋ ዝነበሮ ኬብሮን እያ።