Genesis 35:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ጺልፓ፡ ባርያ ልያ ድማ። ጋድን ኣሸርን፥ እዚኣቶም እቶም ኣብ ጶዳን-ኣራም እተወልዱሉ ደቂ ያእቆብ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የልያ አገልጋይ የዘለፋ ልጆችም፤ ጋድ፥ አሴር፤ እነዚህ በሁለቱ ወንዞች መካከል በሶርያ የተወለዱለት የያዕቆብ ልጆች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የልያ ባሪያ የዘለፋ ልጆችም፤ ጋድ፥ አሴር፤ እነዚህ በሁለቱ ወንዞች መካከል በሶርያ የተወለዱለት የያዕቆብ ልጆች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የልያ ባርያ የዚልፋ ልጆችም፥ ጋድ፥ አሴር ናቸው። እነዚህ በፓዳን-ኣሪም በሶርያ የተወለዱለት የያዕቆብ ልጆች ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ልያ ዳንጋጽራት ዝልፕ አቱማ ናናይ ጋዳነ አሴራ። ሀዋንቱ ማስጰጾምያን ያቆባዉ የለቴዳ አ አቱማ ናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Liya danggaas'iratti Zilppi attuma naanay Gaadanne Aaseera. Hawanttu Masp'p'es'oomiyaan Yaak'oobaw yeletteedda Aa attuma naanaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Liya osanchcha Zilfi attuma nayti Gaadenne Aaseere. Hayti Masophexoomyan Yaaqoobes yelettida iza attuma nayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሊያ ኦሳንቻ ዚልፊ ኣቱማ ናይቲ ጋዴኔ ኣሴሬ። ሃይቲ ማሶጴጾምያን ያቆቤስ ዬሌቲዳ ኢዛ ኣቱማ ናይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ልያ አይለ ዛላፋ አደ ናይት ጋደነ አሴራ። ሀ ናይት ያይቆባስ ማሰጰፆመን የለትዳ አደ ናይታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Liya aylle Zalafa adde nayti Gaadenne Aseera. Ha nayti Yayqoobas Masephexoomen yeletida adde nayta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የልያ አገልጋይ የዘለፋ ልጆች፦ ጋድ፣ አሴር ናቸው። እነዚህ ያዕቆብ በሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ ሳለ የተወለዱለት ወንዶች ልጆች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የልያ አገልጋይ የነበረችው የዚልፋ ልጆች ጋድና አሴር ናቸው። እነዚህ ወንዶች ልጆች ያዕቆብ በመስጴጦምያ ሳለ የተወለዱለት ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እታ ኣገልጋሊት ልያ ዘለፋ፦ ጋድ፥ ኣሴር። እዚኣቶም ኣብ ማእኸል ክልተ ሩባታት ዝተወለዱ ደቂ ያእቆብ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ድማ ናብ ኣቡኡ ይስሃቅ ናብ መምሬ ኣብ ቅርያትኣርባዕ መጸ። ንሳ እታ ኣብርሃምን ይስሃቅን ተሰዲዶምዋ ዝነበሮ ኬብሮን እያ። |