Genesis 35:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል ኣብታ ሃገር ምስ ተቐመጠ ድማ፡ ሮቤል ከይዱ ምስ ቢልሃ ሰበይት ኣቦኡ ተራኸበ፡ እስራኤል ድማ ሰምዐ። ደቂ ያእቆብ ድማ ዓሰርተው ክልተ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የያዕቆብም ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም በዚያች አገር በተቀመጠ ጊዜ ሮቤል ሄደ የአባቱንም ቁባት ባላን ተገናኛት፤ እስራኤልም ሰማ። የያዕቆብም ልጆች አሥራ ሁለት ናቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም በዚያች አገር በተቀመጠ ጊዜ ሮቤል ሄደ የአባቱንም ቁባት ባላን ተገናኛት፥ እስራኤልም ሰማ። የያዕቆብም ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤሊ ሄ ጋድያን ደእሽን፥ ሮቤል ቢደ፥ ባረ አዎ የሌዳ ቆማቲ ባልና ግሴዳ። እስራኤሊ ሀ የዉዋ ስሴዳ። ያቆባ አቱማ ናናይ ታማነ ላአ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelii he gadiyaan de'ishshin, Roobeeli biide, bare aawoo yeleedda k'oomatti Baalina giseedda. Israa'eelii ha yewuwaa siseedda. Yaak'ooba attuma naanay tammanne laa"a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeley he biittan dishin Oroobeeley biidi ba aawaas yelida aylle Bilihara zin7ides; Isra7eeleykka ha yo7oza siyides. Yaaqoobe attuma nayti tammanne nam7a. Isttika, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌይ ሄ ቢታን ዲሺን ኦሮቤሌይ ቢዲ ባ ኣዋስ ዬሊዳ ኣይሌ ቢሊሃራ ዚንኢዴስ፤ ኢስራኤሌይካ ሃ ዮኦዛ ሲዪዴስ። ያቆቤ ኣቱማ ናይቲ ታማኔ ናምኣ። ኢስቲካ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለይ ሄ ቢታን ደእሽን፥ ሮቤል ባ አዋስ የልዳ አይለ ባልራ አቅስ። እስራኤለይ ሄ ኦዳ ስእስ። ያይቆባ አደ ናይት ታማነ ናምአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeley he biittan de7ishin, Robeeli ba aawas yelida aylle Baalira aqis. Isra7eeley he odaa si7is. Yayqooba adde nayti tammanne nam7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤልም በዚያ ምድር ሳለ፣ ሮቤል ከአባቱ ቁባት ከባላ ጋር ተኛ፤ እስራኤልም ድርጊቱን ሰማ። ያዕቆብ ዐሥራ ሁለት ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም፦ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ በዚያ ምድር ሲኖር ሳለ፥ ሮቤል ወደ አባቱ ቁባት ወደ ባላ ገባ። ያዕቆብም ይህን ነገር ሰማ። የያዕቆብ ወንዶች ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስራኤልውን ኣብታ ምድሪ እቲኣ ተቐሚጡ እንተሎ፥ ሮቤል፥ ዕቅብቲ ኣቦኡ ናብ ዝኾነት ናብ ባላ ኣተወ። ያእቆብ ድማ ብዛዕባኡ ሰምዐ። ደቂ ያእቆብ ዓሰርተ ኽልተ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ እስራኤል ኣብኡ ኣብታ ምድሪ እቲኣ ተቐሚጡ ኸሎ፡ ሮቤል ከይዱ ምስ ቢልሃ፡ ሰበይቲ ወሰን ኣቡኡ ደቀሰ። እስራኤል ድማ ሰምዔ። ኣወዳት ያእቆብ ከኣ ዓሰርተው ክልተ ነበሩ። |