Genesis 35:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ኣብታ ሃገር ምስ ተቐመጠ ድማ፡ ሮቤል ከይዱ ምስ ቢልሃ ሰበይት ኣቦኡ ተራኸበ፡ እስራኤል ድማ ሰምዐ። ደቂ ያእቆብ ድማ ዓሰርተው ክልተ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የያ​ዕ​ቆ​ብም ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም በዚያች አገር በተቀመጠ ጊዜ ሮቤል ሄደ የአባቱንም ቁባት ባላን ተገናኛት፤ እስራኤልም ሰማ። የያዕቆብም ልጆች አሥራ ሁለት ናቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም በዚያች አገር በተቀመጠ ጊዜ ሮቤል ሄደ የአባቱንም ቁባት ባላን ተገናኛት፥ እስራኤልም ሰማ። የያዕቆብም ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤሊ ሄ ጋድያን ደእሽን፥ ሮቤል ቢደ፥ ባረ አዎ የሌዳ ቆማቲ ባልና ግሴዳ። እስራኤሊ ሀ የዉዋ ስሴዳ። ያቆባ አቱማ ናናይ ታማነ ላአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eelii he gadiyaan de'ishshin, Roobeeli biide, bare aawoo yeleedda k'oomatti Baalina giseedda. Israa'eelii ha yewuwaa siseedda. Yaak'ooba attuma naanay tammanne laa"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeley he biittan dishin Oroobeeley biidi ba aawaas yelida aylle Bilihara zin7ides; Isra7eeleykka ha yo7oza siyides. Yaaqoobe attuma nayti tammanne nam7a. Isttika,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌይ ሄ ቢታን ዲሺን ኦሮቤሌይ ቢዲ ባ ኣዋስ ዬሊዳ ኣይሌ ቢሊሃራ ዚንኢዴስ፤ ኢስራኤሌይካ ሃ ዮኦዛ ሲዪዴስ። ያቆቤ ኣቱማ ናይቲ ታማኔ ናምኣ። ኢስቲካ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለይ ሄ ቢታን ደእሽን፥ ሮቤል ባ አዋስ የልዳ አይለ ባልራ አቅስ። እስራኤለይ ሄ ኦዳ ስእስ። ያይቆባ አደ ናይት ታማነ ናምአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeley he biittan de7ishin, Robeeli ba aawas yelida aylle Baalira aqis. Isra7eeley he odaa si7is. Yayqooba adde nayti tammanne nam7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤልም በዚያ ምድር ሳለ፣ ሮቤል ከአባቱ ቁባት ከባላ ጋር ተኛ፤ እስራኤልም ድርጊቱን ሰማ። ያዕቆብ ዐሥራ ሁለት ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም፦
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቆብ በዚያ ምድር ሲኖር ሳለ፥ ሮቤል ወደ አባቱ ቁባት ወደ ባላ ገባ። ያዕቆብም ይህን ነገር ሰማ። የያዕቆብ ወንዶች ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስራኤልውን ኣብታ ምድሪ እቲኣ ተቐሚጡ እንተሎ፥ ሮቤል፥ ዕቅብቲ ኣቦኡ ናብ ዝኾነት ናብ ባላ ኣተወ። ያእቆብ ድማ ብዛዕባኡ ሰምዐ። ደቂ ያእቆብ ዓሰርተ ኽልተ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ፡ እስራኤል ኣብኡ ኣብታ ምድሪ እቲኣ ተቐሚጡ ኸሎ፡ ሮቤል ከይዱ ምስ ቢልሃ፡ ሰበይቲ ወሰን ኣቡኡ ደቀሰ። እስራኤል ድማ ሰምዔ። ኣወዳት ያእቆብ ከኣ ዓሰርተው ክልተ ነበሩ።