Genesis 35:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሳ ስለ ዝሞተት እናኸደት ከላ፡ ቤኖኒ ኢላ ሰመየቶ። ኣቡኡ ግና ቢንያም ኢሉ ሰመዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ያም በኋላ ነፍ​ስዋ ልት​ወጣ ደረ​ሰች፤ ሞትዋ በእ​ርሱ ሆኖ​አ​ልና ስሙን የጭ​ን​ቀቴ ልጅ ብላ ጠራ​ችው ፤ አባቱ ግን ብን​ያም አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋም ስትሞት ነፍስዋ በምትወጣበት ጊዜ ስሙን ቤንኦኒ ብላ ጠራችው፤ አባቱ ግን ብንያም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሷም ስትሞት ነፍስዋ በምትወጣበት ጊዜ ስሙን “ቤንኦኒ” ብላ ጠራችው፥ አባቱ ግን ብንያም አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እዛ ሀይቃደ፥ ሸምፑ ከስሽን፥ ባረ ናኣ ቤንኦና ሱንዱ፤ ሽን አ አዉ አ ቢንያማ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin iza hayk'k'aadde, shemppu kesishshin, bare na'aa Been"oona suntsaaddu; shin Aa aawuu Aa Biiniyaama suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin iza hayqqa shemppo kezishin ba naa Beeni-Oone ga sunththadus; Yaaqoobey iza Biniyaame gi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዛ ሃይቃ ሼምፖ ኬዚሺን ባ ና ቤኒ-ኦኔ ጋ ሱንዱስ፤ ያቆቤይ ኢዛ ቢኒያሜ ጊ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እያ ሀይቆስ ማታዳ ሸምፖይ ከያና ሀንሽን፥ ባ ናአ በኖና (መቶ ናአ) ጋዳ ሱንሱ። ሽን እያ አዋይ ብንያመ (ታ ኡሻቻ) ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin iya hayqos matada shempoy keyana hanishin, ba na7a Benoona (Meto na7a) gada sunthasu. Shin iya aaway Biniyaame (Ta ushacha) gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሷ ግን ሕይወቷ ልታልፍ በማጣጣር ላይ ሳለች፣ ልጇን ቤንኦኒ አለችው፤ አባቱ ግን ብንያም አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋ ግን ልትሞት ታጣጥር ስለ ነበር ከመሞቷ በፊት ልጅዋን “ቤንኦኒ” አለችው፤ አባቱ ግን “ብንያም” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክትመውት ኢላ፥ ነፍሳ ኽትወፅእ እንተላ ድማ ቤንኦኒ ኢላ ሰመየቶ። ኣቦኡ ግና ብንያም ኢሉ ሰመዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኽኣ፡ ክትመውት ነፍሳ ኽትወጽእ ከላ ድማ ስሙ ቤንኦኒ ኣውጽኣትሉ። ኣቡኡ ግና ብንያም ኣውጽኣሉ።